https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ የጋዛን የተኩስ አቁም ትግበራን ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ልታሰማራ መሆኑን የአሜሪካ ባለሥልጣን ለስፑትኒክ አረጋገጡ
አሜሪካ የጋዛን የተኩስ አቁም ትግበራን ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ልታሰማራ መሆኑን የአሜሪካ ባለሥልጣን ለስፑትኒክ አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ የጋዛን የተኩስ አቁም ትግበራን ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ልታሰማራ መሆኑን የአሜሪካ ባለሥልጣን ለስፑትኒክ አረጋገጡ በዛሬው ዕለት ቀደም ብሎ የፈረንሳይ የዜና ወኪል የሰላም ስምምነቱን አፈጻጸም ለመቆጣጠር 200... 10.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-10T19:26+0300
2025-10-10T19:26+0300
2025-10-10T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1845640_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0c061dc4c660493637ff4b191720ce9c.jpg
አሜሪካ የጋዛን የተኩስ አቁም ትግበራን ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ልታሰማራ መሆኑን የአሜሪካ ባለሥልጣን ለስፑትኒክ አረጋገጡ በዛሬው ዕለት ቀደም ብሎ የፈረንሳይ የዜና ወኪል የሰላም ስምምነቱን አፈጻጸም ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለማሰማራት ስለታቀደው ዕቅድ ዘግቦ ነበር።🪖 የተኩስ አቁም ተቆጣጣሪዎች ቡድን ከግብፅ፣ ከኳታር፣ ከቱርክ እና ምናልባትም ከተባበሩት የዓረብ ኤሚሬቶች የሚመጡ ወታደሮችን ያካተተ እንደሚሆን ተዘግቧል።ሆኖም፣ የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ጠቅሶ የእንግሊዝ የዜና ወኪል እንደዘገበው፣ የአሜሪካ ወታደራዊ ሠራተኞችን በጋዛ ሰርጥ ውስጥ በቀጥታ የማሰማራት ዕቅድ የለም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1845640_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_b6819cd05a36cc0ae8990345a2c3d78c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ የጋዛን የተኩስ አቁም ትግበራን ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ልታሰማራ መሆኑን የአሜሪካ ባለሥልጣን ለስፑትኒክ አረጋገጡ
19:26 10.10.2025 (የተሻሻለ: 19:34 10.10.2025) አሜሪካ የጋዛን የተኩስ አቁም ትግበራን ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ልታሰማራ መሆኑን የአሜሪካ ባለሥልጣን ለስፑትኒክ አረጋገጡ
በዛሬው ዕለት ቀደም ብሎ የፈረንሳይ የዜና ወኪል የሰላም ስምምነቱን አፈጻጸም ለመቆጣጠር 200 ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለማሰማራት ስለታቀደው ዕቅድ ዘግቦ ነበር።
🪖 የተኩስ አቁም ተቆጣጣሪዎች ቡድን ከግብፅ፣ ከኳታር፣ ከቱርክ እና ምናልባትም ከተባበሩት የዓረብ ኤሚሬቶች የሚመጡ ወታደሮችን ያካተተ እንደሚሆን ተዘግቧል።
ሆኖም፣ የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ጠቅሶ የእንግሊዝ የዜና ወኪል እንደዘገበው፣ የአሜሪካ ወታደራዊ ሠራተኞችን በጋዛ ሰርጥ ውስጥ በቀጥታ የማሰማራት ዕቅድ የለም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X