https://amh.sputniknews.africa
የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ
የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ
Sputnik አፍሪካ
የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ ዶ/ር መላኩ ገቦዬ፣ ነጻ የንግድ ቀጣናው በአፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ የምርት እና አገልግሎት ትስስርን እውን ለማድረግ... 10.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-10T17:13+0300
2025-10-10T17:13+0300
2025-10-10T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1844762_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_0b6b7eede86dd6bf2fbb18f17eddc8ab.jpg
የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ ዶ/ር መላኩ ገቦዬ፣ ነጻ የንግድ ቀጣናው በአፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ የምርት እና አገልግሎት ትስስርን እውን ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ሁሉም የሚሳተፍበት ትልቅ ገበያ ነው። በዚህም የሌሎችን ገበያ ከማድራት ይልቅ ለራሳችን ምርቶች የገበያ መዳረሻ መሆን እንችላለን።" ብለዋል።አስተባባሪው አኅሪቱ የልማት አቅሟን ይበልጥ ማስተሳሰር የሚያስቸሉ ስልቶችን ተግባራዊ ማደርግ እንዳለባትም አስገንዝበዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ
Sputnik አፍሪካ
የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ
2025-10-10T17:13+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1844762_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_8d64a5013776ab1d3d726f86391df31f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ
17:13 10.10.2025 (የተሻሻለ: 17:14 10.10.2025) የኢኮኖሚ ውሕደት ለማረጋገጥ ድንበርን ከሉዓላዊነት በመለስ ማየት ይገባል - በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ
ዶ/ር መላኩ ገቦዬ፣ ነጻ የንግድ ቀጣናው በአፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ የምርት እና አገልግሎት ትስስርን እውን ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ሁሉም የሚሳተፍበት ትልቅ ገበያ ነው። በዚህም የሌሎችን ገበያ ከማድራት ይልቅ ለራሳችን ምርቶች የገበያ መዳረሻ መሆን እንችላለን።" ብለዋል።
አስተባባሪው አኅሪቱ የልማት አቅሟን ይበልጥ ማስተሳሰር የሚያስቸሉ ስልቶችን ተግባራዊ ማደርግ እንዳለባትም አስገንዝበዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X