https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ የጦር መሣሪያ ቁጥጥርን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ፑቲን አስታወቁ
ሩሲያ የጦር መሣሪያ ቁጥጥርን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ፑቲን አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የጦር መሣሪያ ቁጥጥርን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ፑቲን አስታወቁፕሬዝዳንቱ የአሜሪካ "*ከኒው ስታርት" ስምምነት መውጣት ለሞስኮ ወሳኝ አይሆንም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።ፑቲን አክለውም አንዳንድ አገራት... 10.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-10T16:12+0300
2025-10-10T16:12+0300
2025-10-10T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1843874_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_750ea21753b0104255b2c5a494d610d0.jpg
ሩሲያ የጦር መሣሪያ ቁጥጥርን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ፑቲን አስታወቁፕሬዝዳንቱ የአሜሪካ "*ከኒው ስታርት" ስምምነት መውጣት ለሞስኮ ወሳኝ አይሆንም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።ፑቲን አክለውም አንዳንድ አገራት እውነተኛ የኒውክሌር መሣሪያ ሙከራ ለማድረግ ከወሰኑ ሩሲያ በተመሳሳይ መልኩ ምላሽ ትሰጣለች ብለዋል።*ኒው ስታርት ስምምነት በአሜሪካ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል እ.ኤ.አ. በ2010 የተፈረመ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቅነሳ ስምምነት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1843874_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e4f23572da99120b25b78b1c83fc3461.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ የጦር መሣሪያ ቁጥጥርን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ፑቲን አስታወቁ
16:12 10.10.2025 (የተሻሻለ: 16:14 10.10.2025) ሩሲያ የጦር መሣሪያ ቁጥጥርን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ፑቲን አስታወቁ
ፕሬዝዳንቱ የአሜሪካ "*ከኒው ስታርት" ስምምነት መውጣት ለሞስኮ ወሳኝ አይሆንም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፑቲን አክለውም አንዳንድ አገራት እውነተኛ የኒውክሌር መሣሪያ ሙከራ ለማድረግ ከወሰኑ ሩሲያ በተመሳሳይ መልኩ ምላሽ ትሰጣለች ብለዋል።
*ኒው ስታርት ስምምነት በአሜሪካ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል እ.ኤ.አ. በ2010 የተፈረመ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቅነሳ ስምምነት ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X