https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ (ጋራ ብልጽግና) ጉባኤ ከአዘርባጃን፣ ከአርሜኒያ፣ ከቤላሩስ፣ ከካዛክስታን፣ ከኪርጊስታን፣ ከታጂኪስታን፣ ከቱርክሜኒስታን እና... 10.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-10T13:35+0300
2025-10-10T13:35+0300
2025-10-10T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1840648_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_49f8b4aba8547f6199445fa99134f067.jpg
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ (ጋራ ብልጽግና) ጉባኤ ከአዘርባጃን፣ ከአርሜኒያ፣ ከቤላሩስ፣ ከካዛክስታን፣ ከኪርጊስታን፣ ከታጂኪስታን፣ ከቱርክሜኒስታን እና ከኡዝቤኪስታን የመጡ መሪዎችን ያካትታል። መሪዎቹ የዓመቱን ስኬቶች ይገመግማሉ፣ ለወደፊት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን አቀጣጫዎችን ያስቀምጣሉ፤ ስለ ቁልፍ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ይወያያሉ እንዲሁም ወሳኝ ሰነዶችንም ያፀድቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።ፕሬዝዳንት ፑቲን ለሦስት ቀናት የሚቆይ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ ረቡዕ ዕለት ታጃኪስታን መግባታቸው ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ
2025-10-10T13:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1840648_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ae5be104be98d5eca038883c4e7d7d7d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ
13:35 10.10.2025 (የተሻሻለ: 13:44 10.10.2025) ፕሬዝዳንት ፑቲን በዱንሻቤ የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት ቦታ ደረሱ
የነፃ መንግሥታት ኮመንዌልዝ (ጋራ ብልጽግና) ጉባኤ ከአዘርባጃን፣ ከአርሜኒያ፣ ከቤላሩስ፣ ከካዛክስታን፣ ከኪርጊስታን፣ ከታጂኪስታን፣ ከቱርክሜኒስታን እና ከኡዝቤኪስታን የመጡ መሪዎችን ያካትታል።
መሪዎቹ የዓመቱን ስኬቶች ይገመግማሉ፣ ለወደፊት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን አቀጣጫዎችን ያስቀምጣሉ፤ ስለ ቁልፍ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ይወያያሉ እንዲሁም ወሳኝ ሰነዶችንም ያፀድቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ፕሬዝዳንት ፑቲን ለሦስት ቀናት የሚቆይ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ ረቡዕ ዕለት ታጃኪስታን መግባታቸው ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X