https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ የፕሬዝዳንት ትራምፕን የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩነት እንደምትደግፍ የክሬምሊን አማካሪ አስታወቁ
ሩሲያ የፕሬዝዳንት ትራምፕን የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩነት እንደምትደግፍ የክሬምሊን አማካሪ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የፕሬዝዳንት ትራምፕን የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩነት እንደምትደግፍ የክሬምሊን አማካሪ አስታወቁ የዩክሬኑ ዘለንስኪ በትናንትናው ዕለት አሜሪቻ ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ወደ ዩክሬን የምትልክ ከሆነ ኪዬቭ ትራምፕን ለሽልማቱ እጩ ታደርጋለች የሚል... 10.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-10T13:25+0300
2025-10-10T13:25+0300
2025-10-10T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1840423_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_eb77172c3bd89d9d1b7452dc0aca50a6.jpg
ሩሲያ የፕሬዝዳንት ትራምፕን የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩነት እንደምትደግፍ የክሬምሊን አማካሪ አስታወቁ የዩክሬኑ ዘለንስኪ በትናንትናው ዕለት አሜሪቻ ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ወደ ዩክሬን የምትልክ ከሆነ ኪዬቭ ትራምፕን ለሽልማቱ እጩ ታደርጋለች የሚል አስተያየት መስጠታቸው “አሳፋሪ ሐሳብ” መሆኑን ዩሪ ኡሻኮቭ ገልጸዋል።"በዘለንስኪ ሞኝነት ተገርሜያለሁ ነው የምለው ... ማለትም የጦር መሣሪያ ስለሰጡ የሰላም ሽልማት" በማለት ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል።ካምቦዲያ፣ ከአርሜኒያ እና ከአዘርባጃን ጋር በመሆን በታይላንድ የድንበር ግጭት ውስጥ የተኩስ አቁም ስምምነት በማስፈረም ላበረከቱት አስተዋፅዖ፣ ትራምፕን ለኖቤል የሰላም ሽልማት በእጩነት ማቅረቧን የካምቦዲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፕራክ ሶኮን በቅርቡ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ አሳውቀው ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1840423_71:0:1210:854_1920x0_80_0_0_75dae8ef471b8ad4c24ca6f8423c5528.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ የፕሬዝዳንት ትራምፕን የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩነት እንደምትደግፍ የክሬምሊን አማካሪ አስታወቁ
13:25 10.10.2025 (የተሻሻለ: 13:34 10.10.2025) ሩሲያ የፕሬዝዳንት ትራምፕን የኖቤል የሰላም ሽልማት እጩነት እንደምትደግፍ የክሬምሊን አማካሪ አስታወቁ
የዩክሬኑ ዘለንስኪ በትናንትናው ዕለት አሜሪቻ ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ወደ ዩክሬን የምትልክ ከሆነ ኪዬቭ ትራምፕን ለሽልማቱ እጩ ታደርጋለች የሚል አስተያየት መስጠታቸው “አሳፋሪ ሐሳብ” መሆኑን ዩሪ ኡሻኮቭ ገልጸዋል።
"በዘለንስኪ ሞኝነት ተገርሜያለሁ ነው የምለው ... ማለትም የጦር መሣሪያ ስለሰጡ የሰላም ሽልማት" በማለት ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል።
ካምቦዲያ፣ ከአርሜኒያ እና ከአዘርባጃን ጋር በመሆን በታይላንድ የድንበር ግጭት ውስጥ የተኩስ አቁም ስምምነት በማስፈረም ላበረከቱት አስተዋፅዖ፣ ትራምፕን ለኖቤል የሰላም ሽልማት በእጩነት ማቅረቧን የካምቦዲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፕራክ ሶኮን በቅርቡ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ አሳውቀው ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X