https://amh.sputniknews.africa
ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ
ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ የተባበሩት መንግሥታት ሴክሬታሪያት ምንም አይነት 'መመሪያ' ከማንኛውም አገር መቀበል የለበትም ተብሎ ቢታሰብም ገለልተኝነቱን፣ የቋሚ ኮንትራቶች መኖር... 10.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-10T12:07+0300
2025-10-10T12:07+0300
2025-10-10T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1839553_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0d9da6047a9270dc76bb3ef16d0c122f.jpg
ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ የተባበሩት መንግሥታት ሴክሬታሪያት ምንም አይነት 'መመሪያ' ከማንኛውም አገር መቀበል የለበትም ተብሎ ቢታሰብም ገለልተኝነቱን፣ የቋሚ ኮንትራቶች መኖር አደጋ ላይ ጥሎታል ብለዋል። ከማደግ ላይ ካሉ አገራት የመጡ ሠራተኞቹ የአሜሪካ ዜግነት ያገኛሉ እናም በአሜሪካ ላይ ጥገኛ ይሆናሉ ሲሉ ሰርጌይ ላቭሮቭ 'ለአርቲ' በሰጡት ቃለ-ምልልስ ተናግረዋል።"ይህ ሰው ቋሚ ውል ይፈርማል ... ገንዘቡ በሙሉ በአሜሪካ ባንክ ውስጥ ይቀመጣል። ከጥቂት ጊዜ በኋላ መጀመሪያ ግሪን ካርድ ከዚያም ዜግነት ያገኛል። የሴክሬታሪያቱ ዝርዝር ውስጥ 'የአፍሪካ አገር/አሜሪካ' ብሎ ይመዘገባል። ስለዚህም 'ሁሉም ሰው ይህ ሰው ምን አይነት 'መመሪያ' መከተል እንደሚገባው ይረዳል" በማለት ገለልተኝነቱ የሚጠፋበትን ምክንያት አስረድተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ
2025-10-10T12:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1839553_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_4a7222306f7f375a40e73a55053f62ca.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ
12:07 10.10.2025 (የተሻሻለ: 12:24 10.10.2025) ምዕራቡ ዓለም የተመድ ሴክሬታሪያትን ለግላዊ ፓሊሲ ማስፈፀሚያነት ለረጅም ጊዜ መጠቀሙን ላቭሮቭ ተናገሩ
የተባበሩት መንግሥታት ሴክሬታሪያት ምንም አይነት 'መመሪያ' ከማንኛውም አገር መቀበል የለበትም ተብሎ ቢታሰብም ገለልተኝነቱን፣ የቋሚ ኮንትራቶች መኖር አደጋ ላይ ጥሎታል ብለዋል። ከማደግ ላይ ካሉ አገራት የመጡ ሠራተኞቹ የአሜሪካ ዜግነት ያገኛሉ እናም በአሜሪካ ላይ ጥገኛ ይሆናሉ ሲሉ ሰርጌይ ላቭሮቭ 'ለአርቲ' በሰጡት ቃለ-ምልልስ ተናግረዋል።
"ይህ ሰው ቋሚ ውል ይፈርማል ... ገንዘቡ በሙሉ በአሜሪካ ባንክ ውስጥ ይቀመጣል። ከጥቂት ጊዜ በኋላ መጀመሪያ ግሪን ካርድ ከዚያም ዜግነት ያገኛል። የሴክሬታሪያቱ ዝርዝር ውስጥ 'የአፍሪካ አገር/አሜሪካ' ብሎ ይመዘገባል። ስለዚህም 'ሁሉም ሰው ይህ ሰው ምን አይነት 'መመሪያ' መከተል እንደሚገባው ይረዳል" በማለት ገለልተኝነቱ የሚጠፋበትን ምክንያት አስረድተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X