https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለወደፊቱ የአፍሪካ ዕድገት ፈጣን የዲጂታል ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለወደፊቱ የአፍሪካ ዕድገት ፈጣን የዲጂታል ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለወደፊቱ የአፍሪካ ዕድገት ፈጣን የዲጂታል ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ"ቴክኖሎጂ አገራት የሚያድጉበትን፣ ማኅበረሰቦች የሚገናኙበትን እና ብልጽግና የሚጋራበትን መንገድ እየቀየረ ነው። አፍሪካ አሁን ላይ ቆማ የምታይበት ጊዜ ላይ... 10.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-10T11:22+0300
2025-10-10T11:22+0300
2025-10-10T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1839104_0:101:1080:709_1920x0_80_0_0_c71db9c747de36bfe458ee765693229b.jpg
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለወደፊቱ የአፍሪካ ዕድገት ፈጣን የዲጂታል ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ"ቴክኖሎጂ አገራት የሚያድጉበትን፣ ማኅበረሰቦች የሚገናኙበትን እና ብልጽግና የሚጋራበትን መንገድ እየቀየረ ነው። አፍሪካ አሁን ላይ ቆማ የምታይበት ጊዜ ላይ አይደለችም" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በናይሮቢ በተካሄደው 24ተኛው የኮሜሳ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።"አኅጉሪቱ የበለጸገ እና ፍትሐዊ የወደፊት ዕድል ለመገንባት የሚያስችል ህዝብ፣ ፈጠራ እና የተፈጥሮ ሀብት አላት፤ የሚያስፈልገን ጥረታችንን ማገናኘት እና በጋራ ዓላማ መሥራት ነው" ሲሉ አጽናኦት ሰጥተዋል።መሪው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ብሔራዊ ዕቅድ ትግበራ ተሞክሮችንም አጋርተዋል፡፡ " ... አፍሪካ በችሎታ እና በዲጂታል መሠረቶች ላይ ስትተማመን፣ በራሷ መንገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ መወዳደር ትችላለች" ማለታቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0a/1839104_0:0:1080:810_1920x0_80_0_0_f6f463afb1a75b5edeeb6dbc0ad4f008.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለወደፊቱ የአፍሪካ ዕድገት ፈጣን የዲጂታል ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
11:22 10.10.2025 (የተሻሻለ: 11:24 10.10.2025) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለወደፊቱ የአፍሪካ ዕድገት ፈጣን የዲጂታል ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
"ቴክኖሎጂ አገራት የሚያድጉበትን፣ ማኅበረሰቦች የሚገናኙበትን እና ብልጽግና የሚጋራበትን መንገድ እየቀየረ ነው። አፍሪካ አሁን ላይ ቆማ የምታይበት ጊዜ ላይ አይደለችም" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በናይሮቢ በተካሄደው 24ተኛው የኮሜሳ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።
"አኅጉሪቱ የበለጸገ እና ፍትሐዊ የወደፊት ዕድል ለመገንባት የሚያስችል ህዝብ፣ ፈጠራ እና የተፈጥሮ ሀብት አላት፤ የሚያስፈልገን ጥረታችንን ማገናኘት እና በጋራ ዓላማ መሥራት ነው" ሲሉ አጽናኦት ሰጥተዋል።
መሪው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ብሔራዊ ዕቅድ ትግበራ ተሞክሮችንም አጋርተዋል፡፡
" ... አፍሪካ በችሎታ እና በዲጂታል መሠረቶች ላይ ስትተማመን፣ በራሷ መንገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ መወዳደር ትችላለች" ማለታቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X