https://amh.sputniknews.africa
የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ
የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ ይህን መብት ለሁሉም ዜጋ ተደራሽ ለማድረግ መንግሥት ጉዳዩን የሁሉም ዘርፍ የማድረግ ኃላፊነት እንዳለበት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኅብረሰብ ጤና ኤክስፐርት የሆኑት ፕ/ር... 09.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-09T21:20+0300
2025-10-09T21:20+0300
2025-10-09T21:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1838439_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_aa9fc2d99cc96c5bb2f91e8771e730d1.jpg
የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ ይህን መብት ለሁሉም ዜጋ ተደራሽ ለማድረግ መንግሥት ጉዳዩን የሁሉም ዘርፍ የማድረግ ኃላፊነት እንዳለበት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኅብረሰብ ጤና ኤክስፐርት የሆኑት ፕ/ር መንገሻ አድማሱ ይገልጻሉ።"የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤን ለመንግሥት ብቻ የምትተወው ነገር አይደለም። የሰው ልጅ ጉዳይ በመሆኑ መንግሥት የግሉ ዘርፍን፣ ግለሰቦችን እና ተቋማትን ማስተባበር አለበት።" ብለዋል። ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በጤናው ዘርፍ ያሉ አገር በቀል ዕውቀቶችን በአግባቡ መመርመር እና መጠቀም እንደሚገባም አስገንዝበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ
2025-10-09T21:20+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1838439_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_12808a4e12639a8ee6105d920df55970.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ
21:20 09.10.2025 (የተሻሻለ: 21:24 09.10.2025) የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው - የኅብረሰብ ጤና ባለሙያ
ይህን መብት ለሁሉም ዜጋ ተደራሽ ለማድረግ መንግሥት ጉዳዩን የሁሉም ዘርፍ የማድረግ ኃላፊነት እንዳለበት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኅብረሰብ ጤና ኤክስፐርት የሆኑት ፕ/ር መንገሻ አድማሱ ይገልጻሉ።
"የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤን ለመንግሥት ብቻ የምትተወው ነገር አይደለም። የሰው ልጅ ጉዳይ በመሆኑ መንግሥት የግሉ ዘርፍን፣ ግለሰቦችን እና ተቋማትን ማስተባበር አለበት።" ብለዋል።
ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በጤናው ዘርፍ ያሉ አገር በቀል ዕውቀቶችን በአግባቡ መመርመር እና መጠቀም እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X