https://amh.sputniknews.africa
የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
Sputnik አፍሪካ
የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት የድርጅቱ ዳታ አናሊስት ጽዮን ጌታቸው፣ የብራና ሥራ ከመንፈሳዊ እሴቱ ባሻገር በማኀበራዊ ትስስር ገጾች የተጠመደ... 09.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-09T20:20+0300
2025-10-09T20:20+0300
2025-10-09T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1837561_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e16581afe9b3976bff0d09daad2fe8a5.jpg
የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት የድርጅቱ ዳታ አናሊስት ጽዮን ጌታቸው፣ የብራና ሥራ ከመንፈሳዊ እሴቱ ባሻገር በማኀበራዊ ትስስር ገጾች የተጠመደ የወጣቶችን አዕምሮ ለመሰብሰብ እና የእጅ ሙያ ለማስተማር የላቀ እገዛ እንዳለው ትናገራለች።"እዚህ መጻሕፍትን ጨምሮ አብዛኛዎቹ ነገሮች የሚሰሩት በእጅ ነው። ይህም በስክሪን በኩል የምዕራቡ ዓለም በወጣቶች አዕምሮ ላይ ለማተም ከሚሞክራቸው እሳቤዎች ራቅ ብለን እጃችንን ለማፍታታት ይጠቅመናል።" ብላለች። ጽዮን ጌታቸው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራት ቆይታ ድርጅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያንን ቅርስ፣ ጥበብ እና አስተምሕሮ ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ለማቆየት እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትንም አውስታለች። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
Sputnik አፍሪካ
የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
2025-10-09T20:20+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1837561_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_84eb2e70547459fef2e1832eb10518cc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
20:20 09.10.2025 (የተሻሻለ: 20:24 09.10.2025) የብራና ሥራ ታሪክ እና ሃይማኖትን ከማስተማር ባለፈ የወጣቶችን የተበተነ ትኩረት ይመልሳል - የሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
የድርጅቱ ዳታ አናሊስት ጽዮን ጌታቸው፣ የብራና ሥራ ከመንፈሳዊ እሴቱ ባሻገር በማኀበራዊ ትስስር ገጾች የተጠመደ የወጣቶችን አዕምሮ ለመሰብሰብ እና የእጅ ሙያ ለማስተማር የላቀ እገዛ እንዳለው ትናገራለች።
"እዚህ መጻሕፍትን ጨምሮ አብዛኛዎቹ ነገሮች የሚሰሩት በእጅ ነው። ይህም በስክሪን በኩል የምዕራቡ ዓለም በወጣቶች አዕምሮ ላይ ለማተም ከሚሞክራቸው እሳቤዎች ራቅ ብለን እጃችንን ለማፍታታት ይጠቅመናል።" ብላለች።
ጽዮን ጌታቸው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራት ቆይታ ድርጅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያንን ቅርስ፣ ጥበብ እና አስተምሕሮ ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ለማቆየት እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትንም አውስታለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X