https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ የውጭ ንግዷን በዝቅተኛ ወይ በዜሮ ቀረጥ እንድታካሂድ ያስችላታል - ባለሙያ
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ የውጭ ንግዷን በዝቅተኛ ወይ በዜሮ ቀረጥ እንድታካሂድ ያስችላታል - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ የውጭ ንግዷን በዝቅተኛ ወይ በዜሮ ቀረጥ እንድታካሂድ ያስችላታል - ባለሙያ "ከዘርፍ አንጻር ሲታይ፣ ኢነርጂ፣ አቪዬሽን እና በአንዳንድ ደረጃዎች የሸቀጦች ንግድ ትልቅ ትርፍ ያስገኛሉ" የፕራግማ ካፒታል... 09.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-09T18:20+0300
2025-10-09T18:20+0300
2025-10-09T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1836617_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_47b54c8c5204d5b0e66af6f4c659d4cf.jpg
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ የውጭ ንግዷን በዝቅተኛ ወይ በዜሮ ቀረጥ እንድታካሂድ ያስችላታል - ባለሙያ "ከዘርፍ አንጻር ሲታይ፣ ኢነርጂ፣ አቪዬሽን እና በአንዳንድ ደረጃዎች የሸቀጦች ንግድ ትልቅ ትርፍ ያስገኛሉ" የፕራግማ ካፒታል ፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት አማካሪ መርዕድ ፍቅረዮሐንስ ለ ፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።አማካሪው፤ አገሪቱ በቀጣናው ውስጥ የምታደርገው እንቅስቃሴ ከአገር ውስጥ ጠቅላላ ምርት (ጂዲፒ) 3 በመቶ የሚይዘውን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ያነቃቃዋል ብለዋል።"አፍሪካ ከቀረው ዓለም ጋር ከፍተኛ የንግድ ልውውጥ ስትፈጽም፤ በአኅጉሪቷ ውስጥ ያለው ግብይት ግን 22 በመቶ ብቻ መሆኑ በጣም የሚያሳፍር በመሆኑ መሻሻል ይገባዋል" ሲሉ ቀጣናው የንግድ ትስስሩን እንደሚያሳድግ ያላቸውን ተስፋ አሳውቀዋል።በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና በይፋ መገበያየት ጀምራለች፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1836617_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e480817c029abfd7abeb68dbdb2f74fd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ የውጭ ንግዷን በዝቅተኛ ወይ በዜሮ ቀረጥ እንድታካሂድ ያስችላታል - ባለሙያ
18:20 09.10.2025 (የተሻሻለ: 18:24 09.10.2025) የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ የውጭ ንግዷን በዝቅተኛ ወይ በዜሮ ቀረጥ እንድታካሂድ ያስችላታል - ባለሙያ
"ከዘርፍ አንጻር ሲታይ፣ ኢነርጂ፣ አቪዬሽን እና በአንዳንድ ደረጃዎች የሸቀጦች ንግድ ትልቅ ትርፍ ያስገኛሉ" የፕራግማ ካፒታል ፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት አማካሪ መርዕድ ፍቅረዮሐንስ ለ ፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አማካሪው፤ አገሪቱ በቀጣናው ውስጥ የምታደርገው እንቅስቃሴ ከአገር ውስጥ ጠቅላላ ምርት (ጂዲፒ) 3 በመቶ የሚይዘውን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ያነቃቃዋል ብለዋል።
"አፍሪካ ከቀረው ዓለም ጋር ከፍተኛ የንግድ ልውውጥ ስትፈጽም፤ በአኅጉሪቷ ውስጥ ያለው ግብይት ግን 22 በመቶ ብቻ መሆኑ በጣም የሚያሳፍር በመሆኑ መሻሻል ይገባዋል" ሲሉ ቀጣናው የንግድ ትስስሩን እንደሚያሳድግ ያላቸውን ተስፋ አሳውቀዋል።
በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና በይፋ መገበያየት ጀምራለች፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X