https://amh.sputniknews.africa
“አንዳንድ በሮች ሲዘጉ ሌሎች አማራጮችን ማየት ያስፈልጋል” - የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
“አንዳንድ በሮች ሲዘጉ ሌሎች አማራጮችን ማየት ያስፈልጋል” - የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
“አንዳንድ በሮች ሲዘጉ ሌሎች አማራጮችን ማየት ያስፈልጋል” - የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርብሪክስን እና መሰል “ሚዛን አስጠባቂ ስምምነቶች” አጎዋን ጨምሮ ሌሎች በዓለም የንግድ ሁኔታ ላይ የሚታዩ ኢ-ተገማች ሁኔታዎችን በመሻገር አማራጭ የንግድ... 09.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-09T14:18+0300
2025-10-09T14:18+0300
2025-10-09T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1835327_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a06c4a19409279f5b27d6ddfd844adea.jpg
“አንዳንድ በሮች ሲዘጉ ሌሎች አማራጮችን ማየት ያስፈልጋል” - የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርብሪክስን እና መሰል “ሚዛን አስጠባቂ ስምምነቶች” አጎዋን ጨምሮ ሌሎች በዓለም የንግድ ሁኔታ ላይ የሚታዩ ኢ-ተገማች ሁኔታዎችን በመሻገር አማራጭ የንግድ እድሎችን ለመፍጠር እንደሚያስችሉ ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ተናግረዋል። አክለውም “ይሄን ሰፊ ህዝብና ሰፊ ኢኮኖሚ እንደ አማራጭ ይዞ መስራት በሌሎች በኩል ያጣናቸውን ጭምር አካክሰን መስራት የምንችልበትን ሁኔታ ለማየት ያስችላል” ሲሉ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ ንግድ የምትጀምር መሆኑን ባስታወቁበት መግለጫው ወቅት ለስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ምላሽ ሰጥተዋል።ሚኒስትሯ በአንድም ሆነ በሌላም መልኩ ከብሪክስ አባል አገራት ጋር የሚደረጉ የኢንቨስትመንት ስምምነቶች የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ታሳቢ እንደሚያደርጉም አሰረድተዋል።በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/09/1835327_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_4fae75b29b35e89a56035cd1b0a72d2a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“አንዳንድ በሮች ሲዘጉ ሌሎች አማራጮችን ማየት ያስፈልጋል” - የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
14:18 09.10.2025 (የተሻሻለ: 14:24 09.10.2025) “አንዳንድ በሮች ሲዘጉ ሌሎች አማራጮችን ማየት ያስፈልጋል” - የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
ብሪክስን እና መሰል “ሚዛን አስጠባቂ ስምምነቶች” አጎዋን ጨምሮ ሌሎች በዓለም የንግድ ሁኔታ ላይ የሚታዩ ኢ-ተገማች ሁኔታዎችን በመሻገር አማራጭ የንግድ እድሎችን ለመፍጠር እንደሚያስችሉ ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ተናግረዋል።
አክለውም “ይሄን ሰፊ ህዝብና ሰፊ ኢኮኖሚ እንደ አማራጭ ይዞ መስራት በሌሎች በኩል ያጣናቸውን ጭምር አካክሰን መስራት የምንችልበትን ሁኔታ ለማየት ያስችላል” ሲሉ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ ንግድ የምትጀምር መሆኑን ባስታወቁበት መግለጫው ወቅት ለስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ምላሽ ሰጥተዋል።
ሚኒስትሯ በአንድም ሆነ በሌላም መልኩ ከብሪክስ አባል አገራት ጋር የሚደረጉ የኢንቨስትመንት ስምምነቶች የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ታሳቢ እንደሚያደርጉም አሰረድተዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X