https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ
የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ የዩኒሴፍ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ የጤና አማካሪ ዶክተር ፓዎል ንጓኩም "የአፍሪካን የጤና አጠባበቅ ሥርዓት... 08.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-08T22:10+0300
2025-10-08T22:10+0300
2025-10-08T22:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1832206_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_1e20759c5735524edf38817c423f886a.jpg
የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ የዩኒሴፍ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ የጤና አማካሪ ዶክተር ፓዎል ንጓኩም "የአፍሪካን የጤና አጠባበቅ ሥርዓት ለማራመድ የሚረዳ ማንኛውም ትብብር ፤ አስቀድሞ ከተበኑ ሐሳቦች ጋር መምጣት የለበትም። አፍሪካ ምን እንደምትፈልግ መስማት ይገባል።" ብለዋል።ዶክተር ፓዎል ንጓኩም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ፤ ድጋፍ አድራጊዎች ከራሳቸው ፍላጎት ይልቅ አኅጉሪቱ አሉብኝ የምትላቸውን የዘርፉን ተግዳሮቶች አክብረው በትብብር መስራት እንዳለባቸውም አጽዕኖት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ
2025-10-08T22:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1832206_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6333b46f1042a9ebcb79d9d173264640.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ
22:10 08.10.2025 (የተሻሻለ: 22:14 08.10.2025) የአፍሪካን የጤና ዘርፍ መደገፍ የሚፈልጉ አካላት ከ"እኛ ነን የምናውቅላችሁ" አካሄድ መታረም አለባቸው - የዩኒሴፍ ቀጣናዊ አማካሪ
የዩኒሴፍ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ የጤና አማካሪ ዶክተር ፓዎል ንጓኩም "የአፍሪካን የጤና አጠባበቅ ሥርዓት ለማራመድ የሚረዳ ማንኛውም ትብብር ፤ አስቀድሞ ከተበኑ ሐሳቦች ጋር መምጣት የለበትም። አፍሪካ ምን እንደምትፈልግ መስማት ይገባል።" ብለዋል።
ዶክተር ፓዎል ንጓኩም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ፤ ድጋፍ አድራጊዎች ከራሳቸው ፍላጎት ይልቅ አኅጉሪቱ አሉብኝ የምትላቸውን የዘርፉን ተግዳሮቶች አክብረው በትብብር መስራት እንዳለባቸውም አጽዕኖት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X