https://amh.sputniknews.africa
የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ
የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ
Sputnik አፍሪካ
የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ጁድ ኤዳም ፤ የአፍሪካን የጤና ሥርዓት ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ማኀበረሰቡን ማዕከል ያደረገ የተግባቦት ስልት መከተል እንደሚገባ... 08.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-08T20:45+0300
2025-10-08T20:45+0300
2025-10-08T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1830907_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_065fe122c503b718f569e80d1c6530fc.jpg
የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ጁድ ኤዳም ፤ የአፍሪካን የጤና ሥርዓት ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ማኀበረሰቡን ማዕከል ያደረገ የተግባቦት ስልት መከተል እንደሚገባ ይናገራሉ። "የሕክምና ጭብጥን ብዙሃኑ መረዳት በሚችልበት አውድ አቅልሎ የማቅረብ እና ግብረ መልስ የመጠየቅ ባህልን ማሳደግም ሌሎች ቁልፍ ጉዳዮች ናቸው፡፡" ብለዋል።ተወካዩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ፤ በገጠራማ አካባቢዎች የጤና አገልገሎት አሰጣጡን ለማሻሸል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መሥራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ
Sputnik አፍሪካ
የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ
2025-10-08T20:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1830907_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7469f55a1aca6b5306101f3a8c611e85.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ
20:45 08.10.2025 (የተሻሻለ: 20:54 08.10.2025) የሕክምና መግባቢያ ቋንቋችን ለሰፊው ሕዝብ ጆሮ ባይተዋር መሆን የለበትም - የላስት ማይል ሄልዝ የኢትዮጵያ ተወካይ
ዶ/ር ጁድ ኤዳም ፤ የአፍሪካን የጤና ሥርዓት ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ማኀበረሰቡን ማዕከል ያደረገ የተግባቦት ስልት መከተል እንደሚገባ ይናገራሉ።
"የሕክምና ጭብጥን ብዙሃኑ መረዳት በሚችልበት አውድ አቅልሎ የማቅረብ እና ግብረ መልስ የመጠየቅ ባህልን ማሳደግም ሌሎች ቁልፍ ጉዳዮች ናቸው፡፡" ብለዋል።
ተወካዩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ፤ በገጠራማ አካባቢዎች የጤና አገልገሎት አሰጣጡን ለማሻሸል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መሥራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X