https://amh.sputniknews.africa
በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በቦር ከተማ ለሚገኘው ጆንግሌ ስቴት ሆስፒታል የመድኃኒትና የምግብ ድጋፍ አደረገ
በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በቦር ከተማ ለሚገኘው ጆንግሌ ስቴት ሆስፒታል የመድኃኒትና የምግብ ድጋፍ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በቦር ከተማ ለሚገኘው ጆንግሌ ስቴት ሆስፒታል የመድኃኒትና የምግብ ድጋፍ አደረገ ድጋፉን ያስረከቡት የ20ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አዛዥ ኮሎኔል ሰጥዬ አራጌ፤ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በግዳጅ... 08.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-08T17:56+0300
2025-10-08T17:56+0300
2025-10-08T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1829575_0:5:800:455_1920x0_80_0_0_0ae0f446c35b496109bd04946fdaa0c3.jpg
በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በቦር ከተማ ለሚገኘው ጆንግሌ ስቴት ሆስፒታል የመድኃኒትና የምግብ ድጋፍ አደረገ ድጋፉን ያስረከቡት የ20ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አዛዥ ኮሎኔል ሰጥዬ አራጌ፤ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በግዳጅ ስምሪት ወቅት የተሰማራበትን አካባቢ ማኅበረሰብ ችግሩን አድምጦ መፍታት እና መሥጠት የማይቀየር ዋነኛ መገለጫ ባህሪው ሆኖ ቀጥሏል ብለዋል።ኮሎኔል ሰጥዬ አራጌ "በሁኔታዎች መሃል ገብቶ ሰላምን ከማስፈንና ከማፅናት ባሻገር አሁን ላይ ለቦር ሆስፒታል ያደረገው የምግብ እና የመድሃኒት ድጋፍ የሠራዊታችን ህዝባዊነት ድንበር እንደማይገድበው አንዱ ማሳያ ነው" ሲሉ ገልፀዋል።የቦር ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ቦል ቻው በበኩላቸው፣ ለኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ምስጋናና ክብር አለን ብለዋል ሲል የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማኅበራዊ የትስስር ገፁ ላይ አስነብቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1829575_94:0:706:459_1920x0_80_0_0_eb7736495c6698008e0ec1ae5c46369f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በቦር ከተማ ለሚገኘው ጆንግሌ ስቴት ሆስፒታል የመድኃኒትና የምግብ ድጋፍ አደረገ
17:56 08.10.2025 (የተሻሻለ: 18:04 08.10.2025) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በቦር ከተማ ለሚገኘው ጆንግሌ ስቴት ሆስፒታል የመድኃኒትና የምግብ ድጋፍ አደረገ
ድጋፉን ያስረከቡት የ20ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አዛዥ ኮሎኔል ሰጥዬ አራጌ፤ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ በግዳጅ ስምሪት ወቅት የተሰማራበትን አካባቢ ማኅበረሰብ ችግሩን አድምጦ መፍታት እና መሥጠት የማይቀየር ዋነኛ መገለጫ ባህሪው ሆኖ ቀጥሏል ብለዋል።
ኮሎኔል ሰጥዬ አራጌ "በሁኔታዎች መሃል ገብቶ ሰላምን ከማስፈንና ከማፅናት ባሻገር አሁን ላይ ለቦር ሆስፒታል ያደረገው የምግብ እና የመድሃኒት ድጋፍ የሠራዊታችን ህዝባዊነት ድንበር እንደማይገድበው አንዱ ማሳያ ነው" ሲሉ ገልፀዋል።
የቦር ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ቦል ቻው በበኩላቸው፣ ለኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ምስጋናና ክብር አለን ብለዋል ሲል የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማኅበራዊ የትስስር ገፁ ላይ አስነብቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X