ኢትዮጵያ ባለፈው የበጀት ዓመት የግብር ገቢዋን 80 በመቶ ማሳደጓን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ባለፈው የበጀት ዓመት የግብር ገቢዋን 80 በመቶ ማሳደጓን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ
ኢትዮጵያ ባለፈው የበጀት ዓመት የግብር ገቢዋን 80 በመቶ ማሳደጓን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.10.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ባለፈው የበጀት ዓመት የግብር ገቢዋን 80 በመቶ ማሳደጓን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ

የተሰበሰበው ገቢ ዘጠኝ ቢሊዮን ዶላር በላይ መሆኑን ሚኒስትሯ ዐይናለም ንጉሴ በ11ኛው የአፍሪካ "ቲንክ ታንክ" ጉባኤ ላይ ገልፀዋል፡፡ ለተመዘገበዉ ዕድገት የአገሪቱ የግብር ማሻሻያዎች ቁልፍ ሚና ተጫውተዋል ብለዋል።

ባለፉት ስድስት ዓመታት በተተገበረው ሁለተኛው ምዕራፍ አገር አቀፍ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ስር በግብር አሰባሰብ፣ በዕዳ አያያዝ እና በሕዝብ ፋይናንስ አስተዳደር ላይ ጉልህ ለውጦች ተደርገዋል ማለታቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግባለች።

ከቀጣናዊ መንግሥታት ጋር ከተጋራ በኋላ በተደረገው ስሌት የተጣራ የቀረጥ ገቢ ከ700 ሚሊዮን ዶላር በላይ መድረሱን አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡

በጉባኤው ላይ በመላው አኅጉሪቱ ውስጥ የሚገኙ አስቸኳይ የፋይናንስ አስተዳደር ተግዳሮቶችን ለመወያየት የተለያዩ የፖሊሲ አውጪዎች፣ ተመራማሪዎች እና የልማት አጋሮች እየተሳተፉበት ይገኛሉ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ባለፈው የበጀት ዓመት የግብር ገቢዋን 80 በመቶ ማሳደጓን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ባለፈው የበጀት ዓመት የግብር ገቢዋን 80 በመቶ ማሳደጓን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0