https://amh.sputniknews.africa
የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱ
የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱ
Sputnik አፍሪካ
የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱበአጠቃላይ 32 የዓለም አቀፉ ሱሙድ ፍሎቲላ አባላት በእስራኤል ውስጥ ለበርካታ ቀናት ከታሰሩ በኋላ ወደ ፈረንሳይ ተመልሰዋል። 45 ጀልባዎችን ያቀፈው ይህ ፍሎቲላ የቦምብ ጥቃት እና... 08.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-08T11:51+0300
2025-10-08T11:51+0300
2025-10-08T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1823803_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1284d198f041859e726ef01b6c3f21e9.jpg
የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱበአጠቃላይ 32 የዓለም አቀፉ ሱሙድ ፍሎቲላ አባላት በእስራኤል ውስጥ ለበርካታ ቀናት ከታሰሩ በኋላ ወደ ፈረንሳይ ተመልሰዋል። 45 ጀልባዎችን ያቀፈው ይህ ፍሎቲላ የቦምብ ጥቃት እና ረሃብ የተጋረጠበት የፍልስጤም ግዛት ላይ እስራኤል የጣለችውን እገዳ ለመስበር በማሰብ ነበር በነሐሴ ወር መጨረሻ ከስፔን የተነሳው። ምስሉን የቀረፀው የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ነውበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱ
Sputnik አፍሪካ
የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱ
2025-10-08T11:51+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/08/1823803_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_59ce6b07fe812d39403ac96dd4df18f3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱ
11:51 08.10.2025 (የተሻሻለ: 11:54 08.10.2025) የጋዛ ፍሎቲላ፤ ነፃ የወጡ የፈረንሳይ አክቲቪስቶች ወደ ፓሪስ ተመለሱ
በአጠቃላይ 32 የዓለም አቀፉ ሱሙድ ፍሎቲላ አባላት በእስራኤል ውስጥ ለበርካታ ቀናት ከታሰሩ በኋላ ወደ ፈረንሳይ ተመልሰዋል።
45 ጀልባዎችን ያቀፈው ይህ ፍሎቲላ የቦምብ ጥቃት እና ረሃብ የተጋረጠበት የፍልስጤም ግዛት ላይ እስራኤል የጣለችውን እገዳ ለመስበር በማሰብ ነበር በነሐሴ ወር መጨረሻ ከስፔን የተነሳው።
ምስሉን የቀረፀው የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ነው
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X