https://amh.sputniknews.africa
ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር
ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ከዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ጋር በማቅናጀት በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የመሠረታዊ ጤና አገልግሎት... 07.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-07T19:39+0300
2025-10-07T19:39+0300
2025-10-07T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1821717_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_cac98285af34d587fa004edb88450c5c.jpg
ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ከዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ጋር በማቅናጀት በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የመሠረታዊ ጤና አገልግሎት ተደራሽነት ማሳደግ እንደሚገባ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የዲጂታል ጤና እና አተገባበር ሳይንስ ፕሮፌሰር ቢንያም ጥላሁን ተናግረዋል። "ባለሙያዎቹ በእጃቸው እየያዙት ያለውን ታብሌት አገልግሎቱን ለማሻሻል እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ማስተማር አስፈላጊ ነው። ይህም የጤና ሽፋንን ለማሳካት የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት ከፍተኛ እገዛ ይኖረዋል" ብለዋል። ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ እያሽቆለቆለ ያለውን ዓለም አቀፍ የጤና ድጋፍ ለመቋቋም ውስን ሐብቶችን በአግባቡ የመጠቀም አስፈላጊነትንም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር
2025-10-07T19:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1821717_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_355ea75812575b9030cfea26b967d116.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር
19:39 07.10.2025 (የተሻሻለ: 19:44 07.10.2025) ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ውጤታማነት ትልቅ አቅም ነው - የዘርፉ ምሑር
የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ከዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ጋር በማቅናጀት በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የመሠረታዊ ጤና አገልግሎት ተደራሽነት ማሳደግ እንደሚገባ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የዲጂታል ጤና እና አተገባበር ሳይንስ ፕሮፌሰር ቢንያም ጥላሁን ተናግረዋል።
"ባለሙያዎቹ በእጃቸው እየያዙት ያለውን ታብሌት አገልግሎቱን ለማሻሻል እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ማስተማር አስፈላጊ ነው። ይህም የጤና ሽፋንን ለማሳካት የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት ከፍተኛ እገዛ ይኖረዋል" ብለዋል።
ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ እያሽቆለቆለ ያለውን ዓለም አቀፍ የጤና ድጋፍ ለመቋቋም ውስን ሐብቶችን በአግባቡ የመጠቀም አስፈላጊነትንም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X