https://amh.sputniknews.africa/20251007/1821433.html
የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ
የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ
Sputnik አፍሪካ
የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ድጉማ፤ የአፍሪካ መንግሥታት ከአጠቃላይ በጀታቸው ውስጥ 15 በመቶ የሚሆነውን ለጤና ዘርፍ ለማዋል ያወጡትን 'የአቡጃ መግለጫ' ተግባራዊ ማድረግ እንዳለባቸው... 07.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-07T18:34+0300
2025-10-07T18:34+0300
2025-10-07T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1821279_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_41ff2fe023d793506f33fbd193c9be49.jpg
የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ድጉማ፤ የአፍሪካ መንግሥታት ከአጠቃላይ በጀታቸው ውስጥ 15 በመቶ የሚሆነውን ለጤና ዘርፍ ለማዋል ያወጡትን 'የአቡጃ መግለጫ' ተግባራዊ ማድረግ እንዳለባቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሚኒስትር ዴኤታው የጤና ባለሙያዎችን አቅም በማሳደግ ዘርፉን ከድጋፍ ጠባቂነት ማላቀቅ እንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል። "የእኛ የጤና ዘርፍ በጀት ከ8-9 በመቶ በመሆኑ ከተቀመጠው መለኪያ አንጻር እሩቅ ያለነው። ከሌሎች ሀገራት ስለጤና የሆነ አካል እንዲያማክረን፣ ልምድ እንዲሰጠን አሊያም እንዲያስተምረን ከመጠበቅ ይልቅ በጤና ባለሙያዎቻችን ላይ መሥራት አለብን" ብለዋል።ዶ/ር ደረጄ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያስመዘገበቻቸውን አበረታች ውጤቶችም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ
Sputnik አፍሪካ
የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ
2025-10-07T18:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1821279_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c459196b2a83ef4d893f621889b35642.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ
18:34 07.10.2025 (የተሻሻለ: 18:44 07.10.2025) የጤና ዘርፍ የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አለብን - የጤና ሚኒስትር ዴኤታ
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ፤ የአፍሪካ መንግሥታት ከአጠቃላይ በጀታቸው ውስጥ 15 በመቶ የሚሆነውን ለጤና ዘርፍ ለማዋል ያወጡትን 'የአቡጃ መግለጫ' ተግባራዊ ማድረግ እንዳለባቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው የጤና ባለሙያዎችን አቅም በማሳደግ ዘርፉን ከድጋፍ ጠባቂነት ማላቀቅ እንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል።
"የእኛ የጤና ዘርፍ በጀት ከ8-9 በመቶ በመሆኑ ከተቀመጠው መለኪያ አንጻር እሩቅ ያለነው። ከሌሎች ሀገራት ስለጤና የሆነ አካል እንዲያማክረን፣ ልምድ እንዲሰጠን አሊያም እንዲያስተምረን ከመጠበቅ ይልቅ በጤና ባለሙያዎቻችን ላይ መሥራት አለብን" ብለዋል።
ዶ/ር ደረጄ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያስመዘገበቻቸውን አበረታች ውጤቶችም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X