የማሊ አማፂያን የኤፍፒቪ ድሮን አጠቃቀም ሥልጠና በዩክሬን እንደተሰጣቸው አመኑ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየማሊ አማፂያን የኤፍፒቪ ድሮን አጠቃቀም ሥልጠና በዩክሬን እንደተሰጣቸው አመኑ
የማሊ አማፂያን የኤፍፒቪ ድሮን አጠቃቀም ሥልጠና በዩክሬን እንደተሰጣቸው አመኑ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.10.2025
ሰብስክራይብ

የማሊ አማፂያን የኤፍፒቪ ድሮን አጠቃቀም ሥልጠና በዩክሬን እንደተሰጣቸው አመኑ

አማጺያኑ ወደ ማሊ ከተመለሱ በኋላ ያገኙትን ሥልጠና ለሌሎች ተዋጊዎች እንዳጋሩ የቡድኑን ቃል አቀባይ ጠቅሰው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡

ማሊ ከዩክሬን ጋር የነበራትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሐምሌ 29፣ 2016 አቋርጣለች፡፡ ውሳኔው የዩክሬን ባለሥልጣናት የማሊ ታጣቂዎች "አስፈላጊ መረጃ እና ተጨማሪ ነገሮችም" እንደተሰጣቸው መግለፃቸውን ተከትሎ የመጣ ነው፡፡

ሩሲያን በጦር ግንባር ማሸነፍ ያልቻለችው ኪዬቭ ለሞስኮ ወዳጅ በሆኑ የአፍሪካ ሀገራት የሽብር ቡድኖችን በማስታጠቅ በአፍሪካ ሁለተኛ ግንብር ለመክፈት ወስናለች ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ ማሪያ ዛካሮቫ ቀደም ብለው ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡

የዩክሬን አሠልጣኞች በሶሪያ ለሚገኙ ሽብርተኞች የካሚካዜ ድሮኖች አጠቃቀም ሥልጠና እንደሰጡ በ2024 የስፑትኒክ የምርመራ ዘገባ አጋልጧል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0