የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋዛ ንግግር አሁናዊ ሁኔታ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋዛ ንግግር አሁናዊ ሁኔታ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል
የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋዛ ንግግር አሁናዊ ሁኔታ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.10.2025
ሰብስክራይብ

የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋዛ ንግግር አሁናዊ ሁኔታ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል

በቃል አቀባዩ ማጀድ ቢን ሞሀመድ አል-አንሳሪ የተሰጡ ቁልፍ መግለጫዎች፦

🟠 በጋዛ ሰርጥ ጦርነት ዙሪያ 4 ሰዓታትን የፈጀ ድርድር ትናንት በሻርም አል-ሼክህ ተካሂዷል፡፡

🟠 ዛሬ በትራምፕ የሰላም እቅድ ዙሪያ የሚደረገው ሌላኛው ዙር ድርድር በሻርም አል-ሼክህ ይቀጥላል፡፡

🟠 በርካታ የትራምፕ እቅድ ዝርዝር ጉዳዮች አሁንም ስምምነት ይፈልጋሉ፡፡

🟠 የትራምፕ የጋዛ እቅድ ባይሳካ፤ ሌላ አማራጭ ላይ ለመነጋገር ግዜው በጣም ገና ነው፡፡

🟠 የትራምፕ የጋዛ እቅድ 20 ዋነኛ ነጥቦችንና በርካታ ዝርዝሮችን አካቷል፡፡

🟠 በትራምፕ እቅድ መሠረት የሃማስ ታጋቾችን መልቀቅ የጦርነቱ ማብቂያ ነው፡፡

🟠 ሁሉም ወገኖች በትራምፕ እቅድ ዙሪያ ተስማምተዋል፤ አሁን ተግዳሮቱ ትግበራው ላይ ነው፡፡

🟠 ኳታር በጋዛ ያለው ጦርነት እንዲያበቃ፣ የእስራኤልን ወረራ ለማስቆምና ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ ቁርጠኛ ናት፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0