ቶማሃውክ ሚሳዔሎችን ለዩክሬን ማቅረብ በግንባር ያለውን ሁኔታ ባይቀየረውም በእጅጉ የሚያካርረው ይሆናል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቶማሃውክ ሚሳዔሎችን ለዩክሬን ማቅረብ በግንባር ያለውን ሁኔታ ባይቀየረውም በእጅጉ የሚያካርረው ይሆናል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ
ቶማሃውክ ሚሳዔሎችን ለዩክሬን ማቅረብ በግንባር ያለውን ሁኔታ ባይቀየረውም በእጅጉ የሚያካርረው ይሆናል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.10.2025
ሰብስክራይብ

ቶማሃውክ ሚሳዔሎችን ለዩክሬን ማቅረብ በግንባር ያለውን ሁኔታ ባይቀየረውም በእጅጉ የሚያካርረው ይሆናል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

በዲሚትሪ ፔስኮቭ የተሰጡ ቁልፍ መግለጫዎች፦

🟠 ሩሲያ፤ ትራምፕ የዩክሬንን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያደርጉትን ጥረት ይቀጥላሉ ብላ ታስባለች፡፡

🟠 በአሜሪካ እና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮዎች መካከል ውይይት ለመጀመር ወሳኝ እርምጃዎች አልተወሰዱም፡፡

🟠 በ2022፤ ከኢስታንቡል ንግግር በኋላ በፑቲንና ዘለንስኪ መካከል ውይይት ለማካሄድ ስለመታቀዱ ምንም እንዳማያውቁ ገልፀዋል፡፡

🟠 ሩሲያ ንብረቶቿን በሕገ-ወጥ መንገድ የመውረስ እቅድ ወደ ትግበራ ከሄደ ጥቅሟን ታስጠብቃለች ደግሞም ሁሉንም የሕግ እርምጃዎች ትጠቀማለች፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0