https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ለመሳተፍ ቁልፍ የቀረጥ ምጣኔ ማሻሻያ ማድረጓን አስታወቀች
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ለመሳተፍ ቁልፍ የቀረጥ ምጣኔ ማሻሻያ ማድረጓን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ለመሳተፍ ቁልፍ የቀረጥ ምጣኔ ማሻሻያ ማድረጓን አስታወቀች ለውጡ በሂደት ሊቀንስና ምናልባትም ዜሮ ሊሆን እንደሚችል ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ያስሚን ወሀብረቢ ገልጸዋል፡፡... 07.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-07T13:28+0300
2025-10-07T13:28+0300
2025-10-07T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1817667_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ba286b2c71800b6a03b617d69b91d727.jpg
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ለመሳተፍ ቁልፍ የቀረጥ ምጣኔ ማሻሻያ ማድረጓን አስታወቀች ለውጡ በሂደት ሊቀንስና ምናልባትም ዜሮ ሊሆን እንደሚችል ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ያስሚን ወሀብረቢ ገልጸዋል፡፡ ሀገሪቱ በ97 በመቶ የቀረጥ መስመሮች ላይ ማሻሻያዎችን እንዳደረገች እና ቀሪው 3 በመቶ መጠበቅ የምትፈልጋቸው የቀረጥ መስመሮች ስለመሆናቸው አብራርተዋል፡፡ ኢትዮጵያ በስምምነቱ መሠረት መስከረም 29 ቀን 2018 ዓ/ም ባለሥልጣናት፣ አምራቾች፣ ላኪዎች፣ በተገኙበት የመጀመሪያውን ጭነት እንደምታስጀምርም ሚኒስትር ዴዔታዋ አስታውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1817667_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c3b57da9a0678708da758750212ca57b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ለመሳተፍ ቁልፍ የቀረጥ ምጣኔ ማሻሻያ ማድረጓን አስታወቀች
13:28 07.10.2025 (የተሻሻለ: 13:34 07.10.2025) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ለመሳተፍ ቁልፍ የቀረጥ ምጣኔ ማሻሻያ ማድረጓን አስታወቀች
ለውጡ በሂደት ሊቀንስና ምናልባትም ዜሮ ሊሆን እንደሚችል ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ያስሚን ወሀብረቢ ገልጸዋል፡፡ ሀገሪቱ በ97 በመቶ የቀረጥ መስመሮች ላይ ማሻሻያዎችን እንዳደረገች እና ቀሪው 3 በመቶ መጠበቅ የምትፈልጋቸው የቀረጥ መስመሮች ስለመሆናቸው አብራርተዋል፡፡
ኢትዮጵያ በስምምነቱ መሠረት መስከረም 29 ቀን 2018 ዓ/ም ባለሥልጣናት፣ አምራቾች፣ ላኪዎች፣ በተገኙበት የመጀመሪያውን ጭነት እንደምታስጀምርም ሚኒስትር ዴዔታዋ አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X