https://amh.sputniknews.africa
የአውሮፓ ህብረትና ኔቶ ሩሲያ ላይ የውክልና ጦርነት ለማወጅ እየተዘጋጁ ነው - ባለሙያ
የአውሮፓ ህብረትና ኔቶ ሩሲያ ላይ የውክልና ጦርነት ለማወጅ እየተዘጋጁ ነው - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ህብረትና ኔቶ ሩሲያ ላይ የውክልና ጦርነት ለማወጅ እየተዘጋጁ ነው - ባለሙያ ፖላንድ፣ የባልቲክ ሀገራትና ስካንዲናቪያ በአውሮፓ ህብረትና ኔቶ አይዞህ ባይነት ለውክልናው ጦርነት እየተሞሸሩ ነው ሲሉ የወታደራዊ ጉዳዮች ባለሙያው አሌክሳንደር... 07.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-07T12:52+0300
2025-10-07T12:52+0300
2025-10-07T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1817454_0:63:1200:738_1920x0_80_0_0_a907cc2c932511ef5f3bbca4928fea3f.jpg
የአውሮፓ ህብረትና ኔቶ ሩሲያ ላይ የውክልና ጦርነት ለማወጅ እየተዘጋጁ ነው - ባለሙያ ፖላንድ፣ የባልቲክ ሀገራትና ስካንዲናቪያ በአውሮፓ ህብረትና ኔቶ አይዞህ ባይነት ለውክልናው ጦርነት እየተሞሸሩ ነው ሲሉ የወታደራዊ ጉዳዮች ባለሙያው አሌክሳንደር ባርቶሽ አስጠንቅቀዋል፡፡ “ዩክሬን አሁን ላይ የውክልና ጦርነት የተላላኪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው። የአውሮፓ ህብረትና የኔቶ ፖለቲከኞች ፊንላንድ፣ የባልቲክ ሀገራት፣ ፖላንድ፣ ማዕከላዊ እስያን ጨምሮ በካውካሱስ ቀጣና ያሉ ጥቂት ሀገራትን በውክልና ከሩሲያ ጋር ወደ ጦርነት በማስገባት የተዋኛኖቹን ቁጥር ማሳደግ አጠቃላይ ትኩረታቸው አድርገዋል፡፡ የእጀ አዙር ጦርነቱ ዋና ስትራቴጂ እነዚህን ሀገራት ከሩሲያ ጋር ወደ ትጥቅ ግጭት ማስገባት ነው” ሲሉም ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ ቀደም ብለው ከሀንጋሪ የህመት ሚዲያ ፓርቲዛን ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቀድሞ የጀርመን መራሄ መንግሥት አንሄላ ሜርክል ፖላንድ እና የባልቲክ ሀገራት የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ያደረጉትን ሙከራ በማክሸፍ በተዘዋዋሪ የልዩ ወታደራዊ ዘመቻውን መቀስቀሳቸውን ገልፀዋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1817454_67:0:1134:800_1920x0_80_0_0_ea6eb1ada814747d03b685985de6e30c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ህብረትና ኔቶ ሩሲያ ላይ የውክልና ጦርነት ለማወጅ እየተዘጋጁ ነው - ባለሙያ
12:52 07.10.2025 (የተሻሻለ: 12:54 07.10.2025) የአውሮፓ ህብረትና ኔቶ ሩሲያ ላይ የውክልና ጦርነት ለማወጅ እየተዘጋጁ ነው - ባለሙያ
ፖላንድ፣ የባልቲክ ሀገራትና ስካንዲናቪያ በአውሮፓ ህብረትና ኔቶ አይዞህ ባይነት ለውክልናው ጦርነት እየተሞሸሩ ነው ሲሉ የወታደራዊ ጉዳዮች ባለሙያው አሌክሳንደር ባርቶሽ አስጠንቅቀዋል፡፡
“ዩክሬን አሁን ላይ የውክልና ጦርነት የተላላኪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው። የአውሮፓ ህብረትና የኔቶ ፖለቲከኞች ፊንላንድ፣ የባልቲክ ሀገራት፣ ፖላንድ፣ ማዕከላዊ እስያን ጨምሮ በካውካሱስ ቀጣና ያሉ ጥቂት ሀገራትን በውክልና ከሩሲያ ጋር ወደ ጦርነት በማስገባት የተዋኛኖቹን ቁጥር ማሳደግ አጠቃላይ ትኩረታቸው አድርገዋል፡፡ የእጀ አዙር ጦርነቱ ዋና ስትራቴጂ እነዚህን ሀገራት ከሩሲያ ጋር ወደ ትጥቅ ግጭት ማስገባት ነው” ሲሉም ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
ቀደም ብለው ከሀንጋሪ የህመት ሚዲያ ፓርቲዛን ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቀድሞ የጀርመን መራሄ መንግሥት አንሄላ ሜርክል ፖላንድ እና የባልቲክ ሀገራት የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ያደረጉትን ሙከራ በማክሸፍ በተዘዋዋሪ የልዩ ወታደራዊ ዘመቻውን መቀስቀሳቸውን ገልፀዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X