https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ፓትሪያርክ በምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ለግንባታ የተረበረበ እንጨት ተደርምሶ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
የሩሲያ ፓትሪያርክ በምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ለግንባታ የተረበረበ እንጨት ተደርምሶ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ፓትሪያርክ በምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ለግንባታ የተረበረበ እንጨት ተደርምሶ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ ፓትርያሪክ ኪሪል፤ በድንገተኛ አደጋው በርካታ ምዕመናን ለሞት እና ለአካል ጉዳት በመዳረጋቸው ጥልቅ ሀዘን... 07.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-07T11:52+0300
2025-10-07T11:52+0300
2025-10-07T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1817247_0:117:1280:837_1920x0_80_0_0_affbdd6c3239b09af50708795fcdb5ba.jpg
የሩሲያ ፓትሪያርክ በምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ለግንባታ የተረበረበ እንጨት ተደርምሶ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ ፓትርያሪክ ኪሪል፤ በድንገተኛ አደጋው በርካታ ምዕመናን ለሞት እና ለአካል ጉዳት በመዳረጋቸው ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶኛል ማለታቸውን በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡“እግዚአብሔር በተስፋ ለሚጠብቁት መልካም ነው፡፡ የአገልጋዮቹን ነፍስ ይማርልን፣ በቀኙ ያውላቸው፣ ለተጎዱትም ምህረቱን በቶሎ እንዲያደርግላቸው እና በክስተቱ ሀዘን ውስጥ ለገቡ ሁሉ ጥንካሬንና መፅናናትን እንዲያድላቸው እመኛለው” ሲሉ ፓትሪያርክ ኪሪል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡መስከረም 21፣ 2018 ዓ.ም በደረሰው አደጋ ቢያንስ 36 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉ የሚታወስ ነው፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1817247_5:0:1276:953_1920x0_80_0_0_cbb328a2cbefde30a7bffc3b3e1f1c79.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ፓትሪያርክ በምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ለግንባታ የተረበረበ እንጨት ተደርምሶ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
11:52 07.10.2025 (የተሻሻለ: 12:04 07.10.2025) የሩሲያ ፓትሪያርክ በምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ለግንባታ የተረበረበ እንጨት ተደርምሶ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
ፓትርያሪክ ኪሪል፤ በድንገተኛ አደጋው በርካታ ምዕመናን ለሞት እና ለአካል ጉዳት በመዳረጋቸው ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶኛል ማለታቸውን በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
“እግዚአብሔር በተስፋ ለሚጠብቁት መልካም ነው፡፡ የአገልጋዮቹን ነፍስ ይማርልን፣ በቀኙ ያውላቸው፣ ለተጎዱትም ምህረቱን በቶሎ እንዲያደርግላቸው እና በክስተቱ ሀዘን ውስጥ ለገቡ ሁሉ ጥንካሬንና መፅናናትን እንዲያድላቸው እመኛለው” ሲሉ ፓትሪያርክ ኪሪል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
መስከረም 21፣ 2018 ዓ.ም በደረሰው አደጋ ቢያንስ 36 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉ የሚታወስ ነው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X