https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ለማብዛት ያለመውን እቅድ ይፋ አደረገች
ደቡብ አፍሪካ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ለማብዛት ያለመውን እቅድ ይፋ አደረገች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ለማብዛት ያለመውን እቅድ ይፋ አደረገች "የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ፕሮግራም አካል የሆነው ዘጠነኛው እቅድ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ያለንን ተሳትፎ ማጠናከርና የቀረጥ እና ቀረጥ ነክ ያልሆኑ... 07.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-07T10:45+0300
2025-10-07T10:45+0300
2025-10-07T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1816403_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_59f32d5d6514bfb73efab1eaccb8d524.jpg
ደቡብ አፍሪካ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ለማብዛት ያለመውን እቅድ ይፋ አደረገች "የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ፕሮግራም አካል የሆነው ዘጠነኛው እቅድ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ያለንን ተሳትፎ ማጠናከርና የቀረጥ እና ቀረጥ ነክ ያልሆኑ ተፅዕኖዎችን ለመቅረፍ የንግድ አጋሮቻችን ማብዛት ላይ ያነጣጠረ ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ የኢኮኖሚ ትግበራ እቅዱን ይፋ ባደረጉበት ወቅት ተናግረዋል፡፡ይህ ውሳኔ በታሪፍ ወጀብ ተፅዕኖ የደረሰባችውን ዘርፎች ለመደገፍ የሚውል አስቸኳይ የኢንዱስትሪ ጥቅል ያካተት መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ "በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስር ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን እናስፋፋለን ወደ ብሪክስ ሀገራትም እንዲሁ፤ በእርግጥም ወደ ሌሎች ገበያዎች የምናደረጋቸውን የገበያ ተደራሽነት በጊዜ ሂደት ተግባራዊ እናደርጋለን" ብለዋል ራማፎሳ። አሜሪካ በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ ከነሃሴ 1 ጀመሮ የ30 በመቶ ቀረጥ ጥላለች። ከሀገሪቱ ጋር ሚዛናዊ የንግድ ግንኙነት እንዲኖር ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ራማፎሳ አረጋግጠዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ የደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት ምርቶች ወደ አሜሪካ እንዲገቡ የሚያስችለው የአፍሪካ ዕድገት እና ዕድል ድንጋጌ መስከረም 20 የአገልግሎት ጊዜው አብቅቷል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/07/1816403_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_7391346057c71f6d0d32c28f60dffde8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ለማብዛት ያለመውን እቅድ ይፋ አደረገች
10:45 07.10.2025 (የተሻሻለ: 10:54 07.10.2025) ደቡብ አፍሪካ የሀገሪቱን የንግድ አጋሮች ለማብዛት ያለመውን እቅድ ይፋ አደረገች
"የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ፕሮግራም አካል የሆነው ዘጠነኛው እቅድ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ያለንን ተሳትፎ ማጠናከርና የቀረጥ እና ቀረጥ ነክ ያልሆኑ ተፅዕኖዎችን ለመቅረፍ የንግድ አጋሮቻችን ማብዛት ላይ ያነጣጠረ ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ የኢኮኖሚ ትግበራ እቅዱን ይፋ ባደረጉበት ወቅት ተናግረዋል፡፡
ይህ ውሳኔ በታሪፍ ወጀብ ተፅዕኖ የደረሰባችውን ዘርፎች ለመደገፍ የሚውል አስቸኳይ የኢንዱስትሪ ጥቅል ያካተት መሆኑንም ገልፀዋል፡፡
"በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስር ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን እናስፋፋለን ወደ ብሪክስ ሀገራትም እንዲሁ፤ በእርግጥም ወደ ሌሎች ገበያዎች የምናደረጋቸውን የገበያ ተደራሽነት በጊዜ ሂደት ተግባራዊ እናደርጋለን" ብለዋል ራማፎሳ።
አሜሪካ በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ ከነሃሴ 1 ጀመሮ የ30 በመቶ ቀረጥ ጥላለች። ከሀገሪቱ ጋር ሚዛናዊ የንግድ ግንኙነት እንዲኖር ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ራማፎሳ አረጋግጠዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ የደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት ምርቶች ወደ አሜሪካ እንዲገቡ የሚያስችለው የአፍሪካ ዕድገት እና ዕድል ድንጋጌ መስከረም 20 የአገልግሎት ጊዜው አብቅቷል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X