https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቬትናም የሚያደረገውን ሳምንታዊ በረራ ፍላጎትን ተገን አድርጎ ለመጨመር ማቀዱን አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቬትናም የሚያደረገውን ሳምንታዊ በረራ ፍላጎትን ተገን አድርጎ ለመጨመር ማቀዱን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቬትናም የሚያደረገውን ሳምንታዊ በረራ ፍላጎትን ተገን አድርጎ ለመጨመር ማቀዱን አስታወቀ በሐምሌ ወር ወደ ሃኖይ መብረር የጀመረው ግዙፉ የአፍሪካ አየር መንገድ፤ አሁን ላይ በሳምንት አራት ግዜ ካርጎን ጨምሮ የቀጥታ በረራ... 06.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-06T21:54+0300
2025-10-06T21:54+0300
2025-10-06T22:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1815745_0:33:640:393_1920x0_80_0_0_54086aafc7b33d43853ff1eeed58f463.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቬትናም የሚያደረገውን ሳምንታዊ በረራ ፍላጎትን ተገን አድርጎ ለመጨመር ማቀዱን አስታወቀ በሐምሌ ወር ወደ ሃኖይ መብረር የጀመረው ግዙፉ የአፍሪካ አየር መንገድ፤ አሁን ላይ በሳምንት አራት ግዜ ካርጎን ጨምሮ የቀጥታ በረራ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ “የእኛ ግብ የቬትናምን የዓለም አገናኘነት ሚና በማሳደግ ለሀገሪቱ ላኪዎችና ነጋዴዎች ታማኝ የካርጎ አገልግሎት መስጠት ነው" ያሉት በቬትናም የአየር መንገዱ ዋና ተወካይ ልዑልሰገድ ደሳለኝ፤ ፍላጎት ከጨመረ የበረራ ቁጥሩን ከፍ ለማድረግ ውጥን እንዳለ ጠቁመዋል። ከ66 በላይ የአፍሪካ መዳረሻዎችና 145 ዓለም አቀፍ የበረራ መስመሮች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ፤ የቬትናም ተጓዥችን ከአፍሪካ፣ አውሮፓ እና አሜሪካ ጋር ያለምንም እንከን በማገናኘት ላይ እንደሚገኝ ቬትናም ኒውስ አስነብቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1815745_37:0:604:425_1920x0_80_0_0_aacfada4747fb157096ff2b2af2e5192.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቬትናም የሚያደረገውን ሳምንታዊ በረራ ፍላጎትን ተገን አድርጎ ለመጨመር ማቀዱን አስታወቀ
21:54 06.10.2025 (የተሻሻለ: 22:14 06.10.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቬትናም የሚያደረገውን ሳምንታዊ በረራ ፍላጎትን ተገን አድርጎ ለመጨመር ማቀዱን አስታወቀ
በሐምሌ ወር ወደ ሃኖይ መብረር የጀመረው ግዙፉ የአፍሪካ አየር መንገድ፤ አሁን ላይ በሳምንት አራት ግዜ ካርጎን ጨምሮ የቀጥታ በረራ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
“የእኛ ግብ የቬትናምን የዓለም አገናኘነት ሚና በማሳደግ ለሀገሪቱ ላኪዎችና ነጋዴዎች ታማኝ የካርጎ አገልግሎት መስጠት ነው" ያሉት በቬትናም የአየር መንገዱ ዋና ተወካይ ልዑልሰገድ ደሳለኝ፤ ፍላጎት ከጨመረ የበረራ ቁጥሩን ከፍ ለማድረግ ውጥን እንዳለ ጠቁመዋል።
ከ66 በላይ የአፍሪካ መዳረሻዎችና 145 ዓለም አቀፍ የበረራ መስመሮች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ፤ የቬትናም ተጓዥችን ከአፍሪካ፣ አውሮፓ እና አሜሪካ ጋር ያለምንም እንከን በማገናኘት ላይ እንደሚገኝ ቬትናም ኒውስ አስነብቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X