በአፍሪካ የመጀመሪያው ድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልዑክ ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአፍሪካ የመጀመሪያው ድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልዑክ ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመረ
በአፍሪካ የመጀመሪያው ድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልዑክ ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.10.2025
ሰብስክራይብ

በአፍሪካ የመጀመሪያው ድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልዑክ ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመረ

በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት በኬንያ የኢትዮጵያ ምክትል አምባሳደር ደመቀ አጥናፉ፤ ኢትዮጵያ የነዳጅ መኪኖችን አግዳ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስተዋወቅ በንፁህ ኃይል ዘርፍ መሪነቷን ማጠናከሯን አንስተዋል፡፡

ጉዞው ኢትዮጵያ እና ኬንያ በድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ እንቅስቃሴ ከብሔራዊ ድንበሮቻቸው ባለፈ መተባበር እንደሚችሉ የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡

1 ሺህ 600 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ይህ ጉዞ በኪንያ ናይሮቢ ኡሁሩ ፓርክ መስከረም 25 በይፋ ተጀምሯል። ተሽከርካሪዎቹ ከአፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ ሳምንት አስቀድሞ መስከረም 30 አዲስ አበባ ይደርሳሉ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአፍሪካ የመጀመሪያው ድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልዑክ ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአፍሪካ የመጀመሪያው ድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልዑክ ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0