https://amh.sputniknews.africa/20251006/1814111.html
ኢትዮጵያ ያስጀመረችው የማዳበሪያ ፕሮጀክት በዓመት 1.2 ቢሊዮን ዶላር መቆጠብ እንደሚያስችላት ተገለፀ
ኢትዮጵያ ያስጀመረችው የማዳበሪያ ፕሮጀክት በዓመት 1.2 ቢሊዮን ዶላር መቆጠብ እንደሚያስችላት ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ያስጀመረችው የማዳበሪያ ፕሮጀክት በዓመት 1.2 ቢሊዮን ዶላር መቆጠብ እንደሚያስችላት ተገለፀ በዳንጎቴ ግሩፕ ተገንብቶ በቀጣይ ዓመታት ወደ አገልግሎት የሚገባው ፋብሪካ ከፍተኛ ወጪ እንደሚያድን የግብርና ሚኒስቴር ነው ያስታወቀው፡፡ በሚኒስቴሩ... 06.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-06T20:59+0300
2025-10-06T20:59+0300
2025-10-06T21:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1813957_0:57:1080:665_1920x0_80_0_0_0feb0d4445823a431feb6cdbac89ee8f.jpg
ኢትዮጵያ ያስጀመረችው የማዳበሪያ ፕሮጀክት በዓመት 1.2 ቢሊዮን ዶላር መቆጠብ እንደሚያስችላት ተገለፀ በዳንጎቴ ግሩፕ ተገንብቶ በቀጣይ ዓመታት ወደ አገልግሎት የሚገባው ፋብሪካ ከፍተኛ ወጪ እንደሚያድን የግብርና ሚኒስቴር ነው ያስታወቀው፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ኢንቨስትመንትና ግብዓት አቅርቦት ዘርፍ አማካሪ ደረጄ አሳምነው፤ የመንግሥት የማዳበሪያ ወጪ እየጨመረ መምጣቱ ከፍተኛ ተግዳሮት መፍጠሩን ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ አንስተዋል።ፋብሪካው ከ3 ሺ በላይ የሥራ እድል በመፍጠር፣ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚና የግብርና ዘርፉን እንደሚለውጥ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1813957_60:0:1021:721_1920x0_80_0_0_298e4b43b1d0caf801fa7f014f7d0d41.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ያስጀመረችው የማዳበሪያ ፕሮጀክት በዓመት 1.2 ቢሊዮን ዶላር መቆጠብ እንደሚያስችላት ተገለፀ
20:59 06.10.2025 (የተሻሻለ: 21:04 06.10.2025) ኢትዮጵያ ያስጀመረችው የማዳበሪያ ፕሮጀክት በዓመት 1.2 ቢሊዮን ዶላር መቆጠብ እንደሚያስችላት ተገለፀ
በዳንጎቴ ግሩፕ ተገንብቶ በቀጣይ ዓመታት ወደ አገልግሎት የሚገባው ፋብሪካ ከፍተኛ ወጪ እንደሚያድን የግብርና ሚኒስቴር ነው ያስታወቀው፡፡
በሚኒስቴሩ የግብርና ኢንቨስትመንትና ግብዓት አቅርቦት ዘርፍ አማካሪ ደረጄ አሳምነው፤ የመንግሥት የማዳበሪያ ወጪ እየጨመረ መምጣቱ ከፍተኛ ተግዳሮት መፍጠሩን ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ አንስተዋል።
ፋብሪካው ከ3 ሺ በላይ የሥራ እድል በመፍጠር፣ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚና የግብርና ዘርፉን እንደሚለውጥ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X