https://amh.sputniknews.africa
የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ የአፍሪካ ሀገራት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና አገልገሎት ተገቢውን ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ግብዓት ማሟላት እንዳለባቸው የሜዲስን ፎር... 06.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-06T19:59+0300
2025-10-06T19:59+0300
2025-10-06T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1813483_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_368f31db15016a37a33fd2a78d6c4bfc.jpg
የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ የአፍሪካ ሀገራት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና አገልገሎት ተገቢውን ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ግብዓት ማሟላት እንዳለባቸው የሜዲስን ፎር ሂዩማኒቲ የፕሮግራም ዳይሬክተር ኬኔት ኤን ሙኮ (ዶ/ር) ተናግረዋል። ተዘንግቶ የቆየው ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀት ለአሕጉሪቱ የጤና ዘርፍ መሻሻል ትልቅ እገዛ እንዳለውም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አንስተዋል፡፡ "እንደ አለመታደል ሆኖ አፍሪካ ውስጥ በምዕራባውያን ሕክምና ላይ ከፍተኛ ጥገኝነት አለ። ይህን ሁኔታ ለመቀየር መንግሥታት ባሕላዊ ሕክምና ለዘርፉ ያለውን አበርክቶ በውል ተረድተው ተገቢውን ድጋፍ ማድረግ አለባቸው" ብለዋል። ትኩረቱን በመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ላይ ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
2025-10-06T19:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1813483_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_823ede6bc9d9f4bae5adc83dcf2a6270.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
19:59 06.10.2025 (የተሻሻለ: 20:04 06.10.2025) የአኅጉሪቱን የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ሥርዓት ለማሳደግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ባለሙያ
የአፍሪካ ሀገራት ለመጀመሪያ ደረጃ የጤና አገልገሎት ተገቢውን ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ግብዓት ማሟላት እንዳለባቸው የሜዲስን ፎር ሂዩማኒቲ የፕሮግራም ዳይሬክተር ኬኔት ኤን ሙኮ (ዶ/ር) ተናግረዋል።
ተዘንግቶ የቆየው ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀት ለአሕጉሪቱ የጤና ዘርፍ መሻሻል ትልቅ እገዛ እንዳለውም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አንስተዋል፡፡
"እንደ አለመታደል ሆኖ አፍሪካ ውስጥ በምዕራባውያን ሕክምና ላይ ከፍተኛ ጥገኝነት አለ። ይህን ሁኔታ ለመቀየር መንግሥታት ባሕላዊ ሕክምና ለዘርፉ ያለውን አበርክቶ በውል ተረድተው ተገቢውን ድጋፍ ማድረግ አለባቸው" ብለዋል።
ትኩረቱን በመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ ላይ ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X