https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ
ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ ዶ/ር ዳመነ ደባልቄ፤ የአፍሪካ ሀገራት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደርግ የጤና... 06.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-06T19:49+0300
2025-10-06T19:49+0300
2025-10-06T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1813045_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_81dad40710d8582d82ff91c3b9d02b06.jpg
ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ ዶ/ር ዳመነ ደባልቄ፤ የአፍሪካ ሀገራት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደርግ የጤና አገልግሎት የመፍጠርን አብነት ከኢትዮጵያ ሊወስዱ እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ኃላፊው የአሕጉሪቱን የጤና ዘርፍ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ ጥገኝነት ማላቀቅ እንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል። "በአሁኑ ጊዜ በጤናው ዘርፍ ላይ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ እያሽቆለቆለ ይገኛል። በዚህም ክፍተቶችን በዘላቂነት ለመሙላት የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አማራጭ የሌለው ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ
2025-10-06T19:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1813045_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_0cfca0a34736c7a4d8dc9cba4329b6d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ
19:49 06.10.2025 (የተሻሻለ: 19:54 06.10.2025) ኢትዮጵያ የጤና ኤክስቴንሽን ልምዷን ለአፍሪካ ሀገራት ማካፈል አለባት - የሲዳማ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ
ዶ/ር ዳመነ ደባልቄ፤ የአፍሪካ ሀገራት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደርግ የጤና አገልግሎት የመፍጠርን አብነት ከኢትዮጵያ ሊወስዱ እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ኃላፊው የአሕጉሪቱን የጤና ዘርፍ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ ጥገኝነት ማላቀቅ እንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል።
"በአሁኑ ጊዜ በጤናው ዘርፍ ላይ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ እያሽቆለቆለ ይገኛል። በዚህም ክፍተቶችን በዘላቂነት ለመሙላት የሀገር ውስጥ ፋይናንስን ማሳደግ አማራጭ የሌለው ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X