በአማራ ክልል የባሕል ፍርድ ቤቶች ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ሊደረግ ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአማራ ክልል የባሕል ፍርድ ቤቶች ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ሊደረግ ነው
በአማራ ክልል የባሕል ፍርድ ቤቶች ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ሊደረግ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.10.2025
ሰብስክራይብ

በአማራ ክልል የባሕል ፍርድ ቤቶች ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ሊደረግ ነው

ጥናት ሲደረግባቸው የቆዩና በየአካባቢው ያሉ በባሕላዊ መንገድ ግጭት የሚፈታባቸው የሽምግልና ሥርዓቶች በዚህ ዓመት ወደ ተግባር እንደሚገቡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታውቋል፡፡

ለዚህም አዋጅ መውጣቱንና በቀጣይ ግዜያት ሥራ እንደሚጀምሩ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው ለሀገር ውስጥ ሚድያ ተናግረዋል፡፡

ፍርድ ቤቶቹ በማህበረሰቡ ውስጥ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ከፍተኛ ጠቀሜ እንዳላቸው ያነሱት ፕሬዝዳንቱ፤ ዕውቅና በመስጠት በወረዳና በቀበሌ ደረጃ ተግባራዊ ይሆናሉ ብለዋል፡፡

መደበኛ ፍርድ ቤቶች ለሀገራዊ እድገት ጠቀሜታ ያላቸው ተግባራት ላይ በትኩረት እንዲሠሩ እንደሚደረግ ፕሬዝዳንቱ አስረድተዋል፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0