https://amh.sputniknews.africa
ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል
ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ሽልማት አዘጋጅ ኮሚቴ አባል አቶ ዘለዓለም መልዓክ የጥምረቱን የባሕል፣ የታሪክ እና የሕዝብ... 06.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-06T18:28+0300
2025-10-06T18:28+0300
2025-10-06T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1811764_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_956845c8eccb1471e2596ae11a9cc925.jpg
ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ሽልማት አዘጋጅ ኮሚቴ አባል አቶ ዘለዓለም መልዓክ የጥምረቱን የባሕል፣ የታሪክ እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ ሥነ-ጽሑፍ አይነተኛ መሣሪያ መሆኑን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አበክረዋል።"የሕዝቦችን እሴት በሚያጎሉ ጉዳዮች ላይ የፃፉ የብሪክስ ደራሲያንን አወዳድሮ ዕውቅና ለመስጠት የተጀመረው እንቅስቃሴ በጥሩ ሂደት ላይ ይገኛል። ይህም ከምዕራቡ ዓለም ተጽዕኖ ነፃ ሆነው ራሳቸውን የሚገልጡ ጸሐፊያን እንዲበራከቱ ያግዛል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል
2025-10-06T18:28+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1811764_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_384c0569db360690c0a329afc066b7d0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል
18:28 06.10.2025 (የተሻሻለ: 18:34 06.10.2025) ብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ለሁለንተናዊ ትስስር ያለውን ሚና በውል የተረዳ ጥምረት ነው - የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ሽልማት አዘጋጅ ኮሚቴ አባል አቶ ዘለዓለም መልዓክ የጥምረቱን የባሕል፣ የታሪክ እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ ሥነ-ጽሑፍ አይነተኛ መሣሪያ መሆኑን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አበክረዋል።
"የሕዝቦችን እሴት በሚያጎሉ ጉዳዮች ላይ የፃፉ የብሪክስ ደራሲያንን አወዳድሮ ዕውቅና ለመስጠት የተጀመረው እንቅስቃሴ በጥሩ ሂደት ላይ ይገኛል። ይህም ከምዕራቡ ዓለም ተጽዕኖ ነፃ ሆነው ራሳቸውን የሚገልጡ ጸሐፊያን እንዲበራከቱ ያግዛል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X