https://amh.sputniknews.africa
ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ
ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ የብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ሽልማት ዕጩው፤ ስፑትኒክ አፍሪካ በኢትዮጵያ ሥራ መጀመሩ ሀገራቱ ያላቸውን ዘመናትን ያስቆጠረ ወዳጅነት በባሕል፣ ቋንቋ... 06.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-06T15:54+0300
2025-10-06T15:54+0300
2025-10-06T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1810112_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_8531f011cc4281586203064b5e70ae55.jpg
ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ የብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ሽልማት ዕጩው፤ ስፑትኒክ አፍሪካ በኢትዮጵያ ሥራ መጀመሩ ሀገራቱ ያላቸውን ዘመናትን ያስቆጠረ ወዳጅነት በባሕል፣ ቋንቋ እና ሥነ-ጽሑፍ መስክ ይበልጥ ለማስተሳሰር እንደሚያግዝ ተናግርዋል። ሽልማቱ የደቡቡን ዓለም ሥነ-ጽሑፍ ከምዕራባዊያን ተጽዕኖ ነፃ ለማውጣት ጉልህ ድርሻ እንዳለውም አንስተዋል። "ሽልማቱ በከፍተኛ ጫና እና ደፈቃ ውስጥ የነበሩ የደቡብ ሀገራት ደራሲያን ሥነ ልቦናን ነፃ በማውጣት፤ ከማንነታቸው የተቀዱ ሥራዎችን በስፋት እንዲያበረክቱ የላቀ እገዛ አለው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ
2025-10-06T15:54+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/06/1810112_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_f4fa6bb81e167dcb748f24b027ccfca3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ
15:54 06.10.2025 (የተሻሻለ: 16:04 06.10.2025) ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል - ደራሲ አበረ አዳሙ
የብሪክስ ሥነ-ጽሑፍ ሽልማት ዕጩው፤ ስፑትኒክ አፍሪካ በኢትዮጵያ ሥራ መጀመሩ ሀገራቱ ያላቸውን ዘመናትን ያስቆጠረ ወዳጅነት በባሕል፣ ቋንቋ እና ሥነ-ጽሑፍ መስክ ይበልጥ ለማስተሳሰር እንደሚያግዝ ተናግርዋል።
ሽልማቱ የደቡቡን ዓለም ሥነ-ጽሑፍ ከምዕራባዊያን ተጽዕኖ ነፃ ለማውጣት ጉልህ ድርሻ እንዳለውም አንስተዋል።
"ሽልማቱ በከፍተኛ ጫና እና ደፈቃ ውስጥ የነበሩ የደቡብ ሀገራት ደራሲያን ሥነ ልቦናን ነፃ በማውጣት፤ ከማንነታቸው የተቀዱ ሥራዎችን በስፋት እንዲያበረክቱ የላቀ እገዛ አለው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X