https://amh.sputniknews.africa/20251005/1806983.html
በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ
በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ መስከረም 26፣ 2016 በእስራኤል ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት ዋዜማ ላይ የፈረንሳይ ዋና ከተማ አሁንም በሃማስ የተያዙ ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ትልቅ ሰልፍ... 05.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-05T20:04+0300
2025-10-05T20:04+0300
2025-10-05T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/05/1806829_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_b33ffc8df8902284c554f4e1957ab45d.jpg
በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ መስከረም 26፣ 2016 በእስራኤል ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት ዋዜማ ላይ የፈረንሳይ ዋና ከተማ አሁንም በሃማስ የተያዙ ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ትልቅ ሰልፍ ማስተናገዷን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል። ▪ ጥቃቱ ከ1 ሺህ 200 በላይ ለሚሆኑ እስራኤላውያን ሞት መንስዔ ሆኗል። በዚያ ቀን ከተጠለፉት 251 ሰዎች መካከል 47ቱ አሁንም በጋዛ ታግተው የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 25ቱ ህይወታቸው እንዳለፈ በእስራኤል ጦር ተረጋግጧል። ▪ የእስራኤል የበቀል እርምጃ በጋዛ ቢያንስ 67 ሺህ 74 ሰዎችን ለሞት ዳርጓል ሲል የጋዛ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ
2025-10-05T20:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/05/1806829_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e47701182c76ea5b3e8007f53d2c52cd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ
20:04 05.10.2025 (የተሻሻለ: 20:14 05.10.2025) በሃማስ የተያዙ የእስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ
መስከረም 26፣ 2016 በእስራኤል ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት ዋዜማ ላይ የፈረንሳይ ዋና ከተማ አሁንም በሃማስ የተያዙ ታጋቾች እንዲለቀቁ የሚጠይቅ ትልቅ ሰልፍ ማስተናገዷን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።
▪ ጥቃቱ ከ1 ሺህ 200 በላይ ለሚሆኑ እስራኤላውያን ሞት መንስዔ ሆኗል። በዚያ ቀን ከተጠለፉት 251 ሰዎች መካከል 47ቱ አሁንም በጋዛ ታግተው የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 25ቱ ህይወታቸው እንዳለፈ በእስራኤል ጦር ተረጋግጧል።
▪ የእስራኤል የበቀል እርምጃ በጋዛ ቢያንስ 67 ሺህ 74 ሰዎችን ለሞት ዳርጓል ሲል የጋዛ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X