https://amh.sputniknews.africa
#viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉም
#viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉም
Sputnik አፍሪካ
#viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉምአካባቢው በዓመታት ውስጥ እጅግ የከፋ በተባለ ከባድ የበረዶ አውሎ ንፋስ ቅዳሜ ዕለት ከተመታ በኋላ ተራራ... 05.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-05T17:46+0300
2025-10-05T17:46+0300
2025-10-05T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/05/1805299_0:100:878:594_1920x0_80_0_0_c3ec5d1ecc6fd739746d1275af79409b.jpg
#viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉምአካባቢው በዓመታት ውስጥ እጅግ የከፋ በተባለ ከባድ የበረዶ አውሎ ንፋስ ቅዳሜ ዕለት ከተመታ በኋላ ተራራ ወጪዎችና ቱሪስቶች በቲቤት በኩል ካለው ኤቨረስት መውጣት ሳይችሉ እንደቀሩ ተዘግቧል።የእይታ መጠን ከ1 ሜትር በታች የወረደ ሲሆን ጥልቅ በረዶ ድንኳኖችን ቀብሯል፣ ጎሾችም በበረዶ ክምር ውስጥ መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው የማዳን ሥራዎች ቆመዋል። ዋና ዋና የመንገድ ክፍሎች ለመተላለፊያ ዝግ በመሆናቸው ቱሪስቶች መውረድ አልቻሉም ሲል የቻይና ሚዲያ ዘግቧል። ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምሥልበእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
#viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉም
Sputnik አፍሪካ
#viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉም
2025-10-05T17:46+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/05/1805299_0:18:878:677_1920x0_80_0_0_b258d953c34fa767cd723ef65055e1f3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
#viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉም
17:46 05.10.2025 (የተሻሻለ: 18:24 05.10.2025) #viral | የኤቨረስት የነፍስ አድን ቀውስ፦ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ታሪካዊ ነው ከተባለው የኤቨረስት የበረዶ አውሎ ንፋስ ማምለጥ አልቻሉም
አካባቢው በዓመታት ውስጥ እጅግ የከፋ በተባለ ከባድ የበረዶ አውሎ ንፋስ ቅዳሜ ዕለት ከተመታ በኋላ ተራራ ወጪዎችና ቱሪስቶች በቲቤት በኩል ካለው ኤቨረስት መውጣት ሳይችሉ እንደቀሩ ተዘግቧል።
የእይታ መጠን ከ1 ሜትር በታች የወረደ ሲሆን ጥልቅ በረዶ ድንኳኖችን ቀብሯል፣ ጎሾችም በበረዶ ክምር ውስጥ መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው የማዳን ሥራዎች ቆመዋል። ዋና ዋና የመንገድ ክፍሎች ለመተላለፊያ ዝግ በመሆናቸው ቱሪስቶች መውረድ አልቻሉም ሲል የቻይና ሚዲያ ዘግቧል።
ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምሥል
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X