የዚምባብዌ ማዕከላዊ ባንክ የሀገሪቱን መገበያያ ገንዘብ ማሻሻያዎች በመከላከል የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ምክረ ሃሳቦችን ውድቅ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዚምባብዌ ማዕከላዊ ባንክ የሀገሪቱን መገበያያ ገንዘብ ማሻሻያዎች በመከላከል የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ምክረ ሃሳቦችን ውድቅ አደረገ
የዚምባብዌ ማዕከላዊ ባንክ የሀገሪቱን መገበያያ ገንዘብ ማሻሻያዎች በመከላከል የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ምክረ ሃሳቦችን ውድቅ አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.10.2025
ሰብስክራይብ

የዚምባብዌ ማዕከላዊ ባንክ የሀገሪቱን መገበያያ ገንዘብ ማሻሻያዎች በመከላከል የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ምክረ ሃሳቦችን ውድቅ አደረገ

የዚምባብዌ የተቀማጭ ባንክ (አርቢዜድ) የዋጋ ግሽበት እየቀነሰ እና አዲሱ የሀገሪቱ መገበያያ ገንዘብ ዚግ ምንዛሪ እየተረጋጋ መሆኑን በማንሳት፤ አስተዳደሩን በተመለከተ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) በቀረበለት ሀሳብ እንደማይስማማ አስታውቋል።

የአርቢዜድ አቋም የሚከተለው ነው፦

🟠 ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲን ይከተላል፤ ይህም እየሠራ ነው፡፡

🟠 በ30 በመቶ ሕግ ላይ ጸንቷል፤ ላኪዎች የውጭ ምንዛሪ ገቢያቸውን 30 በመቶ ለማዕከላዊ ባንክ መሸጥ አለባቸው፡፡

🟠 ከአይኤምኤፍ የቀረበውን የምንዛሪ ተመንን ሙሉ በሙሉ ነጻ የማድረግ ጥያቄ ውድቅ በማድረግ፤ የባንኩ ይፋዊ የምንዛሪ ተመን በገበያ ላይ እንደተመሠረተ ገልጿል፡፡

🟠 ትክክለኛ የባንኮች የውጭ ምንዛሪ ገበያ ከተገነባ በኋላ ብቻ ለቀጣይ ማሻሻያዎች ዝግጁ ይሆናል፡፡

🟠 በ2030 ወጥ የምንዛሪ መገበያያ እርሱም ዚግ ብቻ ይሆናል የሚል ግብ አስቀምጧል።

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0