https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን እጥረት ሳይገደብ የመዳረሻዎቹን ቁጥር እንደሚጨምር አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን እጥረት ሳይገደብ የመዳረሻዎቹን ቁጥር እንደሚጨምር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን እጥረት ሳይገደብ የመዳረሻዎቹን ቁጥር እንደሚጨምር አስታወቀ"አዳዲስ መስመሮችን አስጀምረናል፣ ሳምንታዊ የበረራ ቁጥር እያሳደግን ነው፡፡ ይህን ተከትሎም የተጓዦች ቁጥር አስቀድሞ ከነበረው ከ15 በመቶ በላይ ሊያድግ... 05.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-05T15:52+0300
2025-10-05T15:52+0300
2025-10-05T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/05/1803641_0:6:1280:726_1920x0_80_0_0_2e26cf7a51d2ca21b376a5fc59596a2d.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን እጥረት ሳይገደብ የመዳረሻዎቹን ቁጥር እንደሚጨምር አስታወቀ"አዳዲስ መስመሮችን አስጀምረናል፣ ሳምንታዊ የበረራ ቁጥር እያሳደግን ነው፡፡ ይህን ተከትሎም የተጓዦች ቁጥር አስቀድሞ ከነበረው ከ15 በመቶ በላይ ሊያድግ ይችላል ብለን እንጠብቃለን። ሆኖም የአውሮፕላን እጥረት ባይኖር ከዛም በላይ ሊጨምር ይችላል" ሲሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል። በአፍሪካ ከሀገራት ዋና መዲናዎች ባሻገር ወደ ሌሎች ከተሞች በረራዎችን በማስጀመር ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሠራ ይገኛል ብለዋል። እስያና ሩቅ ምስራቅን ማዕከል ያደረጉ አዳዲስ በረራዎች እንደሚጀመሩና ወደ አውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካም የመዳረሻዎች ቁጥር እንደሚጨምር ጠቁመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/05/1803641_153:0:1128:731_1920x0_80_0_0_0bcb8bc4ec4efbafc8e95722dbd06393.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን እጥረት ሳይገደብ የመዳረሻዎቹን ቁጥር እንደሚጨምር አስታወቀ
15:52 05.10.2025 (የተሻሻለ: 15:54 05.10.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን እጥረት ሳይገደብ የመዳረሻዎቹን ቁጥር እንደሚጨምር አስታወቀ
"አዳዲስ መስመሮችን አስጀምረናል፣ ሳምንታዊ የበረራ ቁጥር እያሳደግን ነው፡፡ ይህን ተከትሎም የተጓዦች ቁጥር አስቀድሞ ከነበረው ከ15 በመቶ በላይ ሊያድግ ይችላል ብለን እንጠብቃለን። ሆኖም የአውሮፕላን እጥረት ባይኖር ከዛም በላይ ሊጨምር ይችላል" ሲሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።
በአፍሪካ ከሀገራት ዋና መዲናዎች ባሻገር ወደ ሌሎች ከተሞች በረራዎችን በማስጀመር ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
እስያና ሩቅ ምስራቅን ማዕከል ያደረጉ አዳዲስ በረራዎች እንደሚጀመሩና ወደ አውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካም የመዳረሻዎች ቁጥር እንደሚጨምር ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X