https://amh.sputniknews.africa
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ በሶማሊያ ዋና ከተማ ከፕሬዝዳንቱ ቤተ-መንግሥት አቅራቢያ በሚገኘውና ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግበት የጎድካ ጂሊኮው ማረሚያ ቤት ላይ የተከሰተውን ከባድ ፍንዳታ ተከትሎ ከፍተኛ የተኩስ... 04.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-04T18:59+0300
2025-10-04T18:59+0300
2025-10-04T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1799324_0:123:320:303_1920x0_80_0_0_d88ee5522729b160c89e1eca40b01ada.jpg
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ በሶማሊያ ዋና ከተማ ከፕሬዝዳንቱ ቤተ-መንግሥት አቅራቢያ በሚገኘውና ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግበት የጎድካ ጂሊኮው ማረሚያ ቤት ላይ የተከሰተውን ከባድ ፍንዳታ ተከትሎ ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ መሰማቱን የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ተቋሙ የሚተዳደረው በሶማሊያ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት ኤጀንሲ ነው። ታጣቂዎች በእስር ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ከሚገኙ የኤጀንሲው ወታደሮች ጋር እየተዋጉ ሲሆን የተኩስ ልውውጡ መቀጠሉንም ዘገባዎች ያመለክታሉ። *አልሸባብ በሩሲያና ሌሎች ሀገራት በአሸባሪነት የተፈረጀ ድርጅት ነው። ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምሥሎችበእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
2025-10-04T18:59+0300
true
PT1S
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
2025-10-04T18:59+0300
true
PT1S
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
የ *አልሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ የደህንነት እስር ቤት ላይ ጥቃት ፈፀሙ
2025-10-04T18:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1799324_0:93:320:333_1920x0_80_0_0_563aff7528c6a6959cea138805a7d0a3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia