https://amh.sputniknews.africa
በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ
በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ ሰልፈኞች "የዘር ማጥፋት ወንጀልን እቃወማለሁ፤ ፍልስጤምን እደግፋለሁ" የሚሉ ምልክቶችን ይዘው በትራፋልጋር... 04.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-04T18:14+0300
2025-10-04T18:14+0300
2025-10-04T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1798647_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_cf0b49e423baa6c735a77630713ffd44.jpg
በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ ሰልፈኞች "የዘር ማጥፋት ወንጀልን እቃወማለሁ፤ ፍልስጤምን እደግፋለሁ" የሚሉ ምልክቶችን ይዘው በትራፋልጋር አደባባይ ተሰብስበው ብዙም ሳይቆዩ ፖሊስ እየመረጠ እስር መፈፀም መጀመሩን ገልጿል። "ዲፌንድ አዎር ጁሪስ" የተሰኘው ቡድን ከነሐሴ ወር ጀምሮ የፍልስጤም እንቅስቃሴ ላይ የተጣለውን እገዳ በመቃወም ሰልፍ ሲያደርግ ቆይቷል። ሰልፎቹ የጅምላ የሲቪል እምቢተኝነት እና እስር ላይ ያለሙ ናቸው። ፖሊስ ቀደም ባሉት የተቃውሞ ሰልፎች ከሌሎች ክልሎች ተጨማሪ በሺዎች የሚቆጠሩ መኮንኖችን በማሰማራት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስሯል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ
2025-10-04T18:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1798647_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_25174a8b51eafc06d5f04fc6eb447eaa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ
18:14 04.10.2025 (የተሻሻለ: 18:24 04.10.2025) በለንደን ለፍልስጤም ድጋፍ የወጡ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ መታሠራቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘገበ
ሰልፈኞች "የዘር ማጥፋት ወንጀልን እቃወማለሁ፤ ፍልስጤምን እደግፋለሁ" የሚሉ ምልክቶችን ይዘው በትራፋልጋር አደባባይ ተሰብስበው ብዙም ሳይቆዩ ፖሊስ እየመረጠ እስር መፈፀም መጀመሩን ገልጿል።
"ዲፌንድ አዎር ጁሪስ" የተሰኘው ቡድን ከነሐሴ ወር ጀምሮ የፍልስጤም እንቅስቃሴ ላይ የተጣለውን እገዳ በመቃወም ሰልፍ ሲያደርግ ቆይቷል። ሰልፎቹ የጅምላ የሲቪል እምቢተኝነት እና እስር ላይ ያለሙ ናቸው።
ፖሊስ ቀደም ባሉት የተቃውሞ ሰልፎች ከሌሎች ክልሎች ተጨማሪ በሺዎች የሚቆጠሩ መኮንኖችን በማሰማራት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስሯል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X