https://amh.sputniknews.africa
ካሜሩን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ ክልሎች ሰላማዊ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ የፀጥታ እርምጃዎችን አጠናከረች
ካሜሩን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ ክልሎች ሰላማዊ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ የፀጥታ እርምጃዎችን አጠናከረች
Sputnik አፍሪካ
ካሜሩን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ ክልሎች ሰላማዊ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ የፀጥታ እርምጃዎችን አጠናከረች "ምንም አይነት ስርዓት አልበኝነትን አንታገስም። ሂደቱ ነጻ፣ ፍትሐዊና ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ይካሄዳል" ሲሉ የግዛት አስተዳደር ሚኒስትሩ... 04.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-04T17:28+0300
2025-10-04T17:28+0300
2025-10-04T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1798422_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_80b949fb81d2f4c3b22da2c3010000f9.jpg
ካሜሩን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ ክልሎች ሰላማዊ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ የፀጥታ እርምጃዎችን አጠናከረች "ምንም አይነት ስርዓት አልበኝነትን አንታገስም። ሂደቱ ነጻ፣ ፍትሐዊና ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ይካሄዳል" ሲሉ የግዛት አስተዳደር ሚኒስትሩ ፖል አታንጋ ንጂ በሰሜን ምዕራብ ክልል በተካሄደ የፀጥታ ስብሰባ ላይ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ተጨማሪ ወታደሮች ወደ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ክልሎች ተሠማርተው ሌት ተቀን ጥበቃ እያደረጉ መሆኑን ባለሥልጣናት ገልጸዋል። በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ሰሜን ምዕራብ እና ደቡብ ምዕራብ ክልሎች መካከል ነጻነትን የሚሹት ተገንጣይ ቡድኖች የእንቅስቃሴ ገደብ በመጣል ከመስከረም ወር ጀምሮ በተጠባቂው ቀጣይ ምርጫ ላይ ስጋት መፍጠራቸው ተነግሯል። የካሜሩን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጥቅምት 2 እንዲካሄድ ቀን ተቆርጦለታል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1798422_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_a0a71e3f8607811fd1a3eafab192e064.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ካሜሩን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ ክልሎች ሰላማዊ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ የፀጥታ እርምጃዎችን አጠናከረች
17:28 04.10.2025 (የተሻሻለ: 17:34 04.10.2025) ካሜሩን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ ክልሎች ሰላማዊ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ የፀጥታ እርምጃዎችን አጠናከረች
"ምንም አይነት ስርዓት አልበኝነትን አንታገስም። ሂደቱ ነጻ፣ ፍትሐዊና ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ይካሄዳል" ሲሉ የግዛት አስተዳደር ሚኒስትሩ ፖል አታንጋ ንጂ በሰሜን ምዕራብ ክልል በተካሄደ የፀጥታ ስብሰባ ላይ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ተጨማሪ ወታደሮች ወደ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ክልሎች ተሠማርተው ሌት ተቀን ጥበቃ እያደረጉ መሆኑን ባለሥልጣናት ገልጸዋል።
በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ሰሜን ምዕራብ እና ደቡብ ምዕራብ ክልሎች መካከል ነጻነትን የሚሹት ተገንጣይ ቡድኖች የእንቅስቃሴ ገደብ በመጣል ከመስከረም ወር ጀምሮ በተጠባቂው ቀጣይ ምርጫ ላይ ስጋት መፍጠራቸው ተነግሯል።
የካሜሩን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጥቅምት 2 እንዲካሄድ ቀን ተቆርጦለታል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X