በትራምፕ ዕቅድ ላይ የተመሰረተው የጋዛ ድርድር እሁድ በግብፅ ይጀምራል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበትራምፕ ዕቅድ ላይ የተመሰረተው የጋዛ ድርድር እሁድ በግብፅ ይጀምራል
በትራምፕ ዕቅድ ላይ የተመሰረተው የጋዛ ድርድር እሁድ በግብፅ ይጀምራል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.10.2025
ሰብስክራይብ

በትራምፕ ዕቅድ ላይ የተመሰረተው የጋዛ ድርድር እሁድ በግብፅ ይጀምራል

የትራምፕ ልዩ ልዑክ ስቲቭ ዊትኮፍ ወደ ግብፅ ጉዞ መጀመራቸውን የእስራኤል መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

የእስራኤል ልዑካን ቡድን በስትራቴጂክ እቅድ ሚኒስትር እና የጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ታማኝ ረዳት በሆኑት በሮን ደርመር ሊመራ እንደሚችል ተዘግቧል።

ቴል አቪቭ እስራኤላውያን ታጋቾችን ማስፈታት እና የፍልስጤም እስረኞችን መለቀቅ የሚያካትተውን የትራምፕ የጋዛ የሰላም እቅድ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተግባራዊ ለማድረግ፤ በዝርዝር ጉዳዮች ላይ ለመወያየት እየተዘጋጀች ነው ሲል የእስራኤል መንግሥት ምንጭ ቅዳሜ ማለዳውን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0