https://amh.sputniknews.africa
የቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለኪዬቭ ስለመስጠት የሚደረጉ ውይይቶች ከአሜሪካ ብቃት ማነስ የተነሳና የጦር መሳሪያዎችን ለመሞከር ከሚደረገው ግፊት ጋር የተያያዙ ናቸው - የአሜሪካ ምጣኔ ሀብት ባለሙያ
የቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለኪዬቭ ስለመስጠት የሚደረጉ ውይይቶች ከአሜሪካ ብቃት ማነስ የተነሳና የጦር መሳሪያዎችን ለመሞከር ከሚደረገው ግፊት ጋር የተያያዙ ናቸው - የአሜሪካ ምጣኔ ሀብት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለኪዬቭ ስለመስጠት የሚደረጉ ውይይቶች ከአሜሪካ ብቃት ማነስ የተነሳና የጦር መሳሪያዎችን ለመሞከር ከሚደረገው ግፊት ጋር የተያያዙ ናቸው - የአሜሪካ ምጣኔ ሀብት ባለሙያ "ዜናው ግልፅ ባይሆንም አስተዳደሩም ግራ እንደተጋባ... 04.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-04T16:26+0300
2025-10-04T16:26+0300
2025-10-04T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1797243_0:54:1024:630_1920x0_80_0_0_3ee0a09a159871fbb6a4ede518c506e1.jpg
የቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለኪዬቭ ስለመስጠት የሚደረጉ ውይይቶች ከአሜሪካ ብቃት ማነስ የተነሳና የጦር መሳሪያዎችን ለመሞከር ከሚደረገው ግፊት ጋር የተያያዙ ናቸው - የአሜሪካ ምጣኔ ሀብት ባለሙያ "ዜናው ግልፅ ባይሆንም አስተዳደሩም ግራ እንደተጋባ እርግጠኞች መሆን እንችላለን። ብቃት የሌለው ቡድን ከወታደራዊ ኮንትራክተሮች በተለይም ከትላልቅ ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ጋር መግጠሙ፤ የጦር መሳሪያ ሙከራ ለመቀጠል ከመፈልጋቸው ጋር ተዳምሮ የሚያስከትለውን ውጤት እያየን ነው" ሲሉ ጄፍሪ ሳክስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ከጥልቅ ታሪካዊ ግንዛቤ እና የፖለቲካ ንቃት ዐውድ የዩክሬን ግጭትን ለመፍታት በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ያሉ ጦር ጠንሳሾችን መጋፈጥ ይጠይቃል ሲሉም አክለዋል። ትራምፕ ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለዩክሬን ለመላክ እየወሰኑ እንደሆነ በዩክሬን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ኪዝ ኬሎግ ባለፈው ሳምንት ተናግረዋል። ፑቲን ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለዩክሬን ማቅረብ በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን ግንኙነት በእጅጉ እንደሚጎዳ እና "አዲስ ዓይነት ግጭት" እንደሚያስከትል አስጠንቅቀዋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1797243_57:0:968:683_1920x0_80_0_0_dd3e40748a840366337506123ebffa91.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለኪዬቭ ስለመስጠት የሚደረጉ ውይይቶች ከአሜሪካ ብቃት ማነስ የተነሳና የጦር መሳሪያዎችን ለመሞከር ከሚደረገው ግፊት ጋር የተያያዙ ናቸው - የአሜሪካ ምጣኔ ሀብት ባለሙያ
16:26 04.10.2025 (የተሻሻለ: 16:34 04.10.2025) የቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለኪዬቭ ስለመስጠት የሚደረጉ ውይይቶች ከአሜሪካ ብቃት ማነስ የተነሳና የጦር መሳሪያዎችን ለመሞከር ከሚደረገው ግፊት ጋር የተያያዙ ናቸው - የአሜሪካ ምጣኔ ሀብት ባለሙያ
"ዜናው ግልፅ ባይሆንም አስተዳደሩም ግራ እንደተጋባ እርግጠኞች መሆን እንችላለን። ብቃት የሌለው ቡድን ከወታደራዊ ኮንትራክተሮች በተለይም ከትላልቅ ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ጋር መግጠሙ፤ የጦር መሳሪያ ሙከራ ለመቀጠል ከመፈልጋቸው ጋር ተዳምሮ የሚያስከትለውን ውጤት እያየን ነው" ሲሉ ጄፍሪ ሳክስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ከጥልቅ ታሪካዊ ግንዛቤ እና የፖለቲካ ንቃት ዐውድ የዩክሬን ግጭትን ለመፍታት በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ያሉ ጦር ጠንሳሾችን መጋፈጥ ይጠይቃል ሲሉም አክለዋል።
ትራምፕ ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለዩክሬን ለመላክ እየወሰኑ እንደሆነ በዩክሬን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ኪዝ ኬሎግ ባለፈው ሳምንት ተናግረዋል።
ፑቲን ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለዩክሬን ማቅረብ በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን ግንኙነት በእጅጉ እንደሚጎዳ እና "አዲስ ዓይነት ግጭት" እንደሚያስከትል አስጠንቅቀዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X