የዩክሬን ታጣቂዎች ለውትድርና አገልግሎት ያልሆኑ የቼክ የአደን መሳሪያዎችን እየተጠቀሙ ነው - የሩሲያ የጸጥታ ኃይሎች
15:48 04.10.2025 (የተሻሻለ: 15:54 04.10.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዩክሬን ታጣቂዎች ለውትድርና አገልግሎት ያልሆኑ የቼክ የአደን መሳሪያዎችን እየተጠቀሙ ነው - የሩሲያ የጸጥታ ኃይሎች
አንድ ሲዜድ-527 ጠመንጃ በሩሲያ ወታደሮች እጅ መግባቱን የሩሲያ የጸጥታ ኃይሎች ተወካይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ይህ ኮምፓክት እና ትክክለኛ የጠመንጃ መሳሪያ በቼስካ ዝብሮጆቭካ ለአዳኞች፣ ለስፖርት ተኳሾች እና ለአነስተኛ መጠን የጦር መሳሪያ ወዳዶች ፍላጎት ለማሟላት የተነደፈ ነው።
ወታደራዊ ተወካዩ በርቀት የማፈንዳት ዘዴ የተገጠመላቸው በርካታ ክሌይሞር ፈንጂዎች እንደተገኙም ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X


