https://amh.sputniknews.africa
ሃማስ የትራምፕን የሰላም እቅድ መቀበሉን ተከትሎ እስራኤል የጋዛ ወረራ እንዲቆም አዘዘች
ሃማስ የትራምፕን የሰላም እቅድ መቀበሉን ተከትሎ እስራኤል የጋዛ ወረራ እንዲቆም አዘዘች
Sputnik አፍሪካ
ሃማስ የትራምፕን የሰላም እቅድ መቀበሉን ተከትሎ እስራኤል የጋዛ ወረራ እንዲቆም አዘዘች የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት እንቅስቃሴን "ወደ ዝቅተኛው ደረጃ" በመቀነስ፤ በጋዛ የመከላከል እርምጃዎችን ብቻ እንደሚያከናውን የእስራኤል ሬዲዮ... 04.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-04T11:01+0300
2025-10-04T11:01+0300
2025-10-04T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1794320_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_f02dc9a9d8161975477d63977a1f6705.jpg
ሃማስ የትራምፕን የሰላም እቅድ መቀበሉን ተከትሎ እስራኤል የጋዛ ወረራ እንዲቆም አዘዘች የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት እንቅስቃሴን "ወደ ዝቅተኛው ደረጃ" በመቀነስ፤ በጋዛ የመከላከል እርምጃዎችን ብቻ እንደሚያከናውን የእስራኤል ሬዲዮ ዘግቧል። ቴል አቪቭ ከሃማስ ቡድን ምላሽ በኋላ ሁሉንም ታጋቾች ለማስፈታት የትራምፕን እቅድ የመጀመሪያ ምዕራፍ ወዲያውኑ ተግባራዊ እያደረገች ነው ሲል የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጽህፈት ቤት ቀደም ሲል አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/04/1794320_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_5305f2a535474f4ab4fcf8776f7085c1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሃማስ የትራምፕን የሰላም እቅድ መቀበሉን ተከትሎ እስራኤል የጋዛ ወረራ እንዲቆም አዘዘች
11:01 04.10.2025 (የተሻሻለ: 11:04 04.10.2025) ሃማስ የትራምፕን የሰላም እቅድ መቀበሉን ተከትሎ እስራኤል የጋዛ ወረራ እንዲቆም አዘዘች
የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት እንቅስቃሴን "ወደ ዝቅተኛው ደረጃ" በመቀነስ፤ በጋዛ የመከላከል እርምጃዎችን ብቻ እንደሚያከናውን የእስራኤል ሬዲዮ ዘግቧል።
ቴል አቪቭ ከሃማስ ቡድን ምላሽ በኋላ ሁሉንም ታጋቾች ለማስፈታት የትራምፕን እቅድ የመጀመሪያ ምዕራፍ ወዲያውኑ ተግባራዊ እያደረገች ነው ሲል የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጽህፈት ቤት ቀደም ሲል አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X