https://amh.sputniknews.africa
የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ
የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አገሪቱ አብሮ በማልማት፣ በሊዝ (ኪራይ) አሊያም ይዞታ በመለዋወጥ የወደብ ተጠቃሚ ለመሆን ላቀረበችው... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T20:49+0300
2025-10-03T20:49+0300
2025-10-03T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1792788_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_d0c2d60393c6dc2344b9b8170987ed7e.jpg
የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አገሪቱ አብሮ በማልማት፣ በሊዝ (ኪራይ) አሊያም ይዞታ በመለዋወጥ የወደብ ተጠቃሚ ለመሆን ላቀረበችው ጥያቄ ከጎረቤቶቿ ቀና ምላሽ እንደምትጠብቅም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።"በታሪካዊ ስህተት ያስነጠቅነው የባሕር በር ብዙ ዋጋ አስከፍሎናል። ይህን ስህተት ለማረም ከጎረቤቶቻችን ጋር ተቀራርቦ መነጋገር እና መደራደር ያስፈልጋል። ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ሰላም የከፈለችውን መስዕዋትነትም መዘንጋት አይገባም።" ብለዋል። አምባሳደሩ የባሕር በር ቀጣናዊ ስጋቶችን ለመከላከል ያለውን እገዛም አውስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ
2025-10-03T20:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1792788_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_4f6d58fddc8cfa14a9fbc516f7731d5f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ
20:49 03.10.2025 (የተሻሻለ: 20:54 03.10.2025) የባሕር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የኅልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ዶ/ር ቶፊቅ አብዱላሂ ተናገሩ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አገሪቱ አብሮ በማልማት፣ በሊዝ (ኪራይ) አሊያም ይዞታ በመለዋወጥ የወደብ ተጠቃሚ ለመሆን ላቀረበችው ጥያቄ ከጎረቤቶቿ ቀና ምላሽ እንደምትጠብቅም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"በታሪካዊ ስህተት ያስነጠቅነው የባሕር በር ብዙ ዋጋ አስከፍሎናል። ይህን ስህተት ለማረም ከጎረቤቶቻችን ጋር ተቀራርቦ መነጋገር እና መደራደር ያስፈልጋል። ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ሰላም የከፈለችውን መስዕዋትነትም መዘንጋት አይገባም።" ብለዋል።
አምባሳደሩ የባሕር በር ቀጣናዊ ስጋቶችን ለመከላከል ያለውን እገዛም አውስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X