https://amh.sputniknews.africa
ደቡብዊው ዓለም በዩክሬን ላይ የሚቀርቡ የምዕራባውያን ትርክቶችን ለምን እንደማይቀበል የቡርኪና ፋሶው ባለሙያ አብራሩ
ደቡብዊው ዓለም በዩክሬን ላይ የሚቀርቡ የምዕራባውያን ትርክቶችን ለምን እንደማይቀበል የቡርኪና ፋሶው ባለሙያ አብራሩ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብዊው ዓለም በዩክሬን ላይ የሚቀርቡ የምዕራባውያን ትርክቶችን ለምን እንደማይቀበል የቡርኪና ፋሶው ባለሙያ አብራሩየንግድ ሥራ አስፈፃሚው ቴህል ሎኤ ኮናቴ እንዳሉት፣ ደቡባዊ ዓለም (ግሎባል ሳውዝ) በተለይ የአፍሪካ ሀገራት በዩክሬን ጦርነት ገለልተኛ... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T20:29+0300
2025-10-03T20:29+0300
2025-10-03T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1792561_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_944b86dc803c1c40c810f7c31c58e508.jpg
ደቡብዊው ዓለም በዩክሬን ላይ የሚቀርቡ የምዕራባውያን ትርክቶችን ለምን እንደማይቀበል የቡርኪና ፋሶው ባለሙያ አብራሩየንግድ ሥራ አስፈፃሚው ቴህል ሎኤ ኮናቴ እንዳሉት፣ ደቡባዊ ዓለም (ግሎባል ሳውዝ) በተለይ የአፍሪካ ሀገራት በዩክሬን ጦርነት ገለልተኛ ሆነው መቆየታቸው እና ከሩሲያ ጋር መተባበራቸው ተፈጥሯዊ ነው፤ ይህንን አቋም በቫልዳይ የውይይት ክለብ ላይ የፑቲን መግለጫዎች አስተጋብተዋል።“የሩሲያው ፕሬዝዳንት ኔቶ ሩሲያን ለመክበብ ባይፈልግ ኖሮ በዩክሬን ያለው ጦርነት ሊቀለበስ ይችል ነበር ብለዋል። ዛሬም ሌላው ዓለም የሚያቀርበው ይህንንኑ ተመሳሳይ ክርክር ነው” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ምዕራባውያን የሚጭኗቸው የደህንነት ፖሊሲዎች የማንንም ደህንነት የተጠበቀ እንዲሆን አያደርጉም፤ አፍሪካን ደግሞ በከፍተኛ ሁኔታ ይጎዳሉ። ምክንያቱም “አፍሪካ ከምዕራባውያን የሚመጣን የውጭ ጥቃት ለመመከት የሚያስችል በቂ የፖለቲካ እና የደህንነት መዋቅሮች ስለሌሏት ነው” ሲሉ ኮናቴ አክለዋል።“የአፍሪካ እና የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ለምዕራባውያን ባህሪ ምስክሮችና ተጠቂዎች ናቸው፤ ዛሬ ስምምነት ይፈረማል፣ ነገርግን አንዱ ወገን ኃያል ስለሆነ ብቻ ስምምነቱ ከመጣስ አልፎ ፈጽሞ አይከበርም” ብለዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1792561_71:0:1210:854_1920x0_80_0_0_feda74a416b8bfeb6b2a9254d73a6e95.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብዊው ዓለም በዩክሬን ላይ የሚቀርቡ የምዕራባውያን ትርክቶችን ለምን እንደማይቀበል የቡርኪና ፋሶው ባለሙያ አብራሩ
20:29 03.10.2025 (የተሻሻለ: 20:34 03.10.2025) ደቡብዊው ዓለም በዩክሬን ላይ የሚቀርቡ የምዕራባውያን ትርክቶችን ለምን እንደማይቀበል የቡርኪና ፋሶው ባለሙያ አብራሩ
የንግድ ሥራ አስፈፃሚው ቴህል ሎኤ ኮናቴ እንዳሉት፣ ደቡባዊ ዓለም (ግሎባል ሳውዝ) በተለይ የአፍሪካ ሀገራት በዩክሬን ጦርነት ገለልተኛ ሆነው መቆየታቸው እና ከሩሲያ ጋር መተባበራቸው ተፈጥሯዊ ነው፤ ይህንን አቋም በቫልዳይ የውይይት ክለብ ላይ የፑቲን መግለጫዎች አስተጋብተዋል።
“የሩሲያው ፕሬዝዳንት ኔቶ ሩሲያን ለመክበብ ባይፈልግ ኖሮ በዩክሬን ያለው ጦርነት ሊቀለበስ ይችል ነበር ብለዋል። ዛሬም ሌላው ዓለም የሚያቀርበው ይህንንኑ ተመሳሳይ ክርክር ነው” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ምዕራባውያን የሚጭኗቸው የደህንነት ፖሊሲዎች የማንንም ደህንነት የተጠበቀ እንዲሆን አያደርጉም፤ አፍሪካን ደግሞ በከፍተኛ ሁኔታ ይጎዳሉ። ምክንያቱም “አፍሪካ ከምዕራባውያን የሚመጣን የውጭ ጥቃት ለመመከት የሚያስችል በቂ የፖለቲካ እና የደህንነት መዋቅሮች ስለሌሏት ነው” ሲሉ ኮናቴ አክለዋል።
“የአፍሪካ እና የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ለምዕራባውያን ባህሪ ምስክሮችና ተጠቂዎች ናቸው፤ ዛሬ ስምምነት ይፈረማል፣ ነገርግን አንዱ ወገን ኃያል ስለሆነ ብቻ ስምምነቱ ከመጣስ አልፎ ፈጽሞ አይከበርም” ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X