https://amh.sputniknews.africa/20251003/1791624.html
የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ
የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ ሩሲያ በየጦር ግንባሩ ግስጋሴዋን ቀጥላለች፤ ይህም ዶናልድ ትራምፕ የሰጡትን “የወረቀት ነብር” የሚል መግለጫ ውድቅ... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T19:19+0300
2025-10-03T19:19+0300
2025-10-03T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1791923_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9da93fbcf5518efda6c668bb6f7cced7.jpg
የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ ሩሲያ በየጦር ግንባሩ ግስጋሴዋን ቀጥላለች፤ ይህም ዶናልድ ትራምፕ የሰጡትን “የወረቀት ነብር” የሚል መግለጫ ውድቅ ያደርገዋል ሲሉ የቀድሞው የሲአይኤ ኤጀንት ላሪ ጆንሰን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።ፑቲን “በአሜሪካና በአውሮፓ መካከል ልዩነት ፈጥረዋል፤ አውሮፓ ይበልጥ ጦረኛ እና አስጊ እንደሆነች ጠቅሰዋል” ሲሉ ጆንሰን ገልጸዋል።ፕሬዝዳንቱ ፑቲን በጦር ሜዳ የተገኘ ድል ቢኖርም ለድርድር ያላቸውን ዝግጁነት እና ከግጭት ይልቅ ለውይይት ያላቸውን ምርጫ ደግመው አረጋግጠዋል፤ ሆኖም አስፈላጊ ከሆነ ግን ሩሲያ እንደምትዋጋ ግልጽ አድርገዋል።እንደ ጆንሰን ገለጻ፤ ንግግሩ ለምዕራባውያን ታዳሚዎች ብቻ ሳይሆን፣ ለደቡባዊ ዓለም እና ለሩሲያ አጋሮች ሆን ተብሎ የተላለፈ መልዕክት ነው፤ ይኸውም ፑቲን እንዳልተደናገጡ ማሳያ ነው። ፍርሃት እያሳዩ አልነበረም ፤ በረጋ መንፈስ እና በታሰበበት አመክንዮ እየሰሩ ነው።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ
2025-10-03T19:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1791923_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_4443778426f96764bd3f50381ca0872e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ
19:19 03.10.2025 (የተሻሻለ: 19:44 03.10.2025) የፑቲን የቫልዳይ ንግግር የኔቶ ትርክት ስህተት መሆኑን ያጋለጠ እንዲሁም 'ለደቡባዊ ዓለም’ መልዕክት አስተላለፈ መሆኑ ተገለፀ
ሩሲያ በየጦር ግንባሩ ግስጋሴዋን ቀጥላለች፤ ይህም ዶናልድ ትራምፕ የሰጡትን “የወረቀት ነብር” የሚል መግለጫ ውድቅ ያደርገዋል ሲሉ የቀድሞው የሲአይኤ ኤጀንት ላሪ ጆንሰን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ፑቲን “በአሜሪካና በአውሮፓ መካከል ልዩነት ፈጥረዋል፤ አውሮፓ ይበልጥ ጦረኛ እና አስጊ እንደሆነች ጠቅሰዋል” ሲሉ ጆንሰን ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንቱ ፑቲን በጦር ሜዳ የተገኘ ድል ቢኖርም ለድርድር ያላቸውን ዝግጁነት እና ከግጭት ይልቅ ለውይይት ያላቸውን ምርጫ ደግመው አረጋግጠዋል፤ ሆኖም አስፈላጊ ከሆነ ግን ሩሲያ እንደምትዋጋ ግልጽ አድርገዋል።
እንደ ጆንሰን ገለጻ፤ ንግግሩ ለምዕራባውያን ታዳሚዎች ብቻ ሳይሆን፣ ለደቡባዊ ዓለም እና ለሩሲያ አጋሮች ሆን ተብሎ የተላለፈ መልዕክት ነው፤ ይኸውም ፑቲን እንዳልተደናገጡ ማሳያ ነው። ፍርሃት እያሳዩ አልነበረም ፤ በረጋ መንፈስ እና በታሰበበት አመክንዮ እየሰሩ ነው።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X