https://amh.sputniknews.africa
ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ ከ27 ሺህ በላይ ሲቪሎች በኪዬቭ ወንጀሎች ተሰቃይተዋል ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ
ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ ከ27 ሺህ በላይ ሲቪሎች በኪዬቭ ወንጀሎች ተሰቃይተዋል ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ ከ27 ሺህ በላይ ሲቪሎች በኪዬቭ ወንጀሎች ተሰቃይተዋል ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀየሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ፤ በኪዬቭ መንግሥት ድርጊት 7,240 ሲቪሎች መገደላቸውን ከእነዚህም ውስጥ 225 ሕጻናት... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T18:47+0300
2025-10-03T18:47+0300
2025-10-03T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1791017_0:72:1280:792_1920x0_80_0_0_1d0ebba429a441ae9dfdceea60c01dc4.jpg
ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ ከ27 ሺህ በላይ ሲቪሎች በኪዬቭ ወንጀሎች ተሰቃይተዋል ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀየሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ፤ በኪዬቭ መንግሥት ድርጊት 7,240 ሲቪሎች መገደላቸውን ከእነዚህም ውስጥ 225 ሕጻናት መሆናቸውን ጠቁሟል።ኮሚቴው አክሎም “ እ.ኤ.አ.ከ2014 ጀምሮ 8,167 በኪዬቭ አገዛዝ የተፈጸሙ የወንጀል ጉዳዮች ተመርምረዋል” ብሏል። እስካሁን ድረስም 674 ግለሰቦች ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1791017_65:0:1216:863_1920x0_80_0_0_6b32dea4e320ed0df49a0e78fc5195f5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ ከ27 ሺህ በላይ ሲቪሎች በኪዬቭ ወንጀሎች ተሰቃይተዋል ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ
18:47 03.10.2025 (የተሻሻለ: 18:54 03.10.2025) ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ ከ27 ሺህ በላይ ሲቪሎች በኪዬቭ ወንጀሎች ተሰቃይተዋል ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታወቀ
የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ፤ በኪዬቭ መንግሥት ድርጊት 7,240 ሲቪሎች መገደላቸውን ከእነዚህም ውስጥ 225 ሕጻናት መሆናቸውን ጠቁሟል።
ኮሚቴው አክሎም “ እ.ኤ.አ.ከ2014 ጀምሮ 8,167 በኪዬቭ አገዛዝ የተፈጸሙ የወንጀል ጉዳዮች ተመርምረዋል” ብሏል። እስካሁን ድረስም 674 ግለሰቦች ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X