https://amh.sputniknews.africa/20251003/1790661.html
ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩምዕራባውያን ኪዬቭን ሩሲያን ለመቋቋም እንደ "መሣሪያ" ብቻ ሳይሆን ከዚያ በላይም እየተጠቀሙባት ነው ሲሉ ሞደስቴ ዶሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T17:34+0300
2025-10-03T17:34+0300
2025-10-03T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1790507_0:0:974:548_1920x0_80_0_0_7777ad5059f0deb35c506509f94974ff.jpg
ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩምዕራባውያን ኪዬቭን ሩሲያን ለመቋቋም እንደ "መሣሪያ" ብቻ ሳይሆን ከዚያ በላይም እየተጠቀሙባት ነው ሲሉ ሞደስቴ ዶሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።ተንታኙ “ከዩክሬን ጀርባ ያሉት ኃይሎች ቆሻሻ ሥራቸውን ለመሥራት በየቦታው እየተጠቀሙባት ነው። ደጋፊዎቿ ዓላማቸው ከምዕራባውያን ሥርዓት ጋር የማይጣጣሙ አሠራሮችን በመጠቀም ለማደግ የሚሞክርን ማንኛውንም አገር ማፍረስ ነው” ብለዋል። ሱዳን ከዓማፂው የፈጥኖ ደራሹ ኃይሎች ጋር ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን ቅጥረኞችን ማስወገዷን ይፋ ባደረገችበት ወቅት፣ ተመሳሳይ ሁኔታ በሳሕል ቀጣናም እየተከሰተ መሆኑን ጠቁመዋል።ዶሱ አክለውም የተወሰኑ አገራትን ለማተራመስ ቅጥረኞች ያላቸውን ሚናና ተሳትፎ “ዝቅ አድርገው” ያቀርባሉ ያሏቸውን የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ወንጅለዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1790507_122:0:853:548_1920x0_80_0_0_cd8afd2f8df85856131df2a2c0699d7f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
17:34 03.10.2025 (የተሻሻለ: 17:44 03.10.2025) ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
ምዕራባውያን ኪዬቭን ሩሲያን ለመቋቋም እንደ "መሣሪያ" ብቻ ሳይሆን ከዚያ በላይም እየተጠቀሙባት ነው ሲሉ ሞደስቴ ዶሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
ተንታኙ “ከዩክሬን ጀርባ ያሉት ኃይሎች ቆሻሻ ሥራቸውን ለመሥራት በየቦታው እየተጠቀሙባት ነው። ደጋፊዎቿ ዓላማቸው ከምዕራባውያን ሥርዓት ጋር የማይጣጣሙ አሠራሮችን በመጠቀም ለማደግ የሚሞክርን ማንኛውንም አገር ማፍረስ ነው” ብለዋል።
ሱዳን ከዓማፂው የፈጥኖ ደራሹ ኃይሎች ጋር ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን ቅጥረኞችን ማስወገዷን ይፋ ባደረገችበት ወቅት፣ ተመሳሳይ ሁኔታ በሳሕል ቀጣናም እየተከሰተ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶሱ አክለውም የተወሰኑ አገራትን ለማተራመስ ቅጥረኞች ያላቸውን ሚናና ተሳትፎ “ዝቅ አድርገው” ያቀርባሉ ያሏቸውን የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ወንጅለዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X