ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.10.2025
ሰብስክራይብ

ምዕራባውያን አፍሪካ ውስጥ ግጭቶችን ለማቀጣጠል ዩክሬንን እየተጠቀሙ መሆኑን ቤኒናዊው የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ

ምዕራባውያን ኪዬቭን ሩሲያን ለመቋቋም እንደ "መሣሪያ" ብቻ ሳይሆን ከዚያ በላይም እየተጠቀሙባት ነው ሲሉ ሞደስቴ ዶሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

ተንታኙ “ከዩክሬን ጀርባ ያሉት ኃይሎች ቆሻሻ ሥራቸውን ለመሥራት በየቦታው እየተጠቀሙባት ነው። ደጋፊዎቿ ዓላማቸው ከምዕራባውያን ሥርዓት ጋር የማይጣጣሙ አሠራሮችን በመጠቀም ለማደግ የሚሞክርን ማንኛውንም አገር ማፍረስ ነው” ብለዋል።

ሱዳን ከዓማፂው የፈጥኖ ደራሹ ኃይሎች  ጋር ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን ቅጥረኞችን ማስወገዷን ይፋ ባደረገችበት ወቅት፣ ተመሳሳይ ሁኔታ በሳሕል ቀጣናም እየተከሰተ መሆኑን ጠቁመዋል።

ዶሱ አክለውም የተወሰኑ አገራትን ለማተራመስ ቅጥረኞች ያላቸውን ሚናና ተሳትፎ “ዝቅ አድርገው” ያቀርባሉ ያሏቸውን የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን   ወንጅለዋል።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0