ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች
ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.10.2025
ሰብስክራይብ

ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች

ከተመድ ጠቅላላ ጉባኤ መልስ ፖርት ሱዳን ውስጥ መግለጫ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ካሚል ኢድሪስ፤ አገራቸው ግምገማውን ማካሄድ የመትፈልገው ከኢትዮጵያ እና ከግብፅ ጋር መሆኑን ተናግረዋል፡፡

እንደ ሱዳን ሚዲያ ዘገባ በሕዳሴ ግድቡ ዙሪያ “ዝርዝር ግምገማዎችን” ማድረግ ያስፈለገው “ወደፊት የሚመጡ አደጋዎችን ለማስወገድ” ነው፡፡

ከሰሞኑ ኢትዮጵያ እና ሱዳን በጥቁር ዓባይ እና በነጭ ዓባይ የውሃ መጠን መጨመር ዙሪያ ተወቃቅሰዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0