https://amh.sputniknews.africa/20251003/1790378.html
ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች
ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች ከተመድ ጠቅላላ ጉባኤ መልስ ፖርት ሱዳን ውስጥ መግለጫ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ካሚል ኢድሪስ፤ አገራቸው ግምገማውን ማካሄድ የመትፈልገው ከኢትዮጵያ እና ከግብፅ ጋር መሆኑን... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T17:09+0300
2025-10-03T17:09+0300
2025-10-03T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1790224_0:17:800:467_1920x0_80_0_0_8b7d958150d8e64f7bd7d8213faa1e7f.jpg
ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች ከተመድ ጠቅላላ ጉባኤ መልስ ፖርት ሱዳን ውስጥ መግለጫ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ካሚል ኢድሪስ፤ አገራቸው ግምገማውን ማካሄድ የመትፈልገው ከኢትዮጵያ እና ከግብፅ ጋር መሆኑን ተናግረዋል፡፡ እንደ ሱዳን ሚዲያ ዘገባ በሕዳሴ ግድቡ ዙሪያ “ዝርዝር ግምገማዎችን” ማድረግ ያስፈለገው “ወደፊት የሚመጡ አደጋዎችን ለማስወገድ” ነው፡፡ከሰሞኑ ኢትዮጵያ እና ሱዳን በጥቁር ዓባይ እና በነጭ ዓባይ የውሃ መጠን መጨመር ዙሪያ ተወቃቅሰዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1790224_78:0:723:484_1920x0_80_0_0_94ba4b2f9b0b8580df25b4f023cbd1ea.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች
17:09 03.10.2025 (የተሻሻለ: 17:14 03.10.2025) ሱዳን የታላቁ የሕዳሴ ግድብን የመገምገም እቅድ እንዳላት አስታወቀች
ከተመድ ጠቅላላ ጉባኤ መልስ ፖርት ሱዳን ውስጥ መግለጫ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ካሚል ኢድሪስ፤ አገራቸው ግምገማውን ማካሄድ የመትፈልገው ከኢትዮጵያ እና ከግብፅ ጋር መሆኑን ተናግረዋል፡፡
እንደ ሱዳን ሚዲያ ዘገባ በሕዳሴ ግድቡ ዙሪያ “ዝርዝር ግምገማዎችን” ማድረግ ያስፈለገው “ወደፊት የሚመጡ አደጋዎችን ለማስወገድ” ነው፡፡
ከሰሞኑ ኢትዮጵያ እና ሱዳን በጥቁር ዓባይ እና በነጭ ዓባይ የውሃ መጠን መጨመር ዙሪያ ተወቃቅሰዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X